Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42366
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ትግሬ፣ የቆርቆሮ ወይስ የጨርቃጨርቅ ሬፑብሊክ?!! ሊጥ የሆነው የዎያኔ ግዙፍ ዳቦ !! የገንፎ ሬፑብሊክ !!!

Post by Horus » 07 Dec 2020, 02:47

የቆላ ተምቤን መሻጊ ቆሻሻው ዎያኔ ጁንታ አሁን በምን ቢገለጽ ነው ሚሻለው ? :lol: ልክ አንድ እብድ ቆሻሻ እንደ ሚሰበስብ ሁሉ ብዙ ክምር ብረታ ብረት ያከማቸው ጁንታ የቆርቆሮ ሬፑብሊክ ብንለው አንድ ነገር ነው ።

ደሞ ሌላው የጁንታው አስቂኝ ነገር በብዙ አስቀያሚ ቀለሞች የተዘበራረቀ ጨርቃጨርቅ መላ ትግሬን ማለበሱ ነው !! ፈጽሞ ሲያስቀይም፣ ሲያስጠላ !!! ይህን ታዲያ የጨርቃጨርቅ ሬፑብሊክ ብንለውስ? :idea: :!:




Last edited by Horus on 07 Dec 2020, 03:20, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42366
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ትግሬ፣ የቆርቆሮ ወይስ የጨርቃጨርቅ ሬፑብሊክ?!! ሊጥ የሆነው የዎያኔ ግዙፍ ዳቦ !!

Post by Horus » 07 Dec 2020, 03:18

አይ እንዲያውም ይህን ...

የሰልፍ ሬቡብሊክ ቢባልስ !!!

እኔ እንዲያም የገንፎ ሬፑብሊክ ብንለውስ !!!



Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: ትግሬ፣ የቆርቆሮ ወይስ የጨርቃጨርቅ ሬፑብሊክ?!! ሊጥ የሆነው የዎያኔ ግዙፍ ዳቦ !! የገንፎ ሬፑብሊክ !!!

Post by Guest1 » 07 Dec 2020, 03:35

H M ተው እንጂ እንዲህማ አትቅለል!

ሆረስ
ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካው የቆርቆሮም አይኖርም። ከአስመራ ጋር ያለው ውድድር ያበቃለታል።
ምናልባት መብታቸው ተከብሮ ተገንጥለው ኤርትራን ይቀላቀሉ ይሆናል ኢሳያስ ከሞተ ብኋላ ክክክክክክክ

Horus
Senior Member+
Posts: 42366
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ትግሬ፣ የቆርቆሮ ወይስ የጨርቃጨርቅ ሬፑብሊክ?!! ሊጥ የሆነው የዎያኔ ግዙፍ ዳቦ !! የገንፎ ሬፑብሊክ !!!

Post by Horus » 07 Dec 2020, 04:16

ግስት
እንደ ምታቀው ሃላፊ መንገዱ ቅኔ አይገባውም! እኔ የጨርቃጨርቅ ሬፑብሊክ ያልኩት ያላሜዳ ጣቃ በየቀለሙ በማልበስ ሞላው ትግሬን በአስቀያሚ ቀይ ቢጫ ስለሸፈኑት ነው እንጂ ትግሬ ከዶርዜ የበለጠ ጨርቃጨርቅ ሊሰራ ይችላል ከሚል አይደለም ።

ትግሬ መጀመሪያ የራሱን ዕህል አብቅሎ ካለም የስንዴ ተመጽዋችነት ነጻ ያድርግ። እኔ ሰው ምላቸው ያንን የሚፈቱት የትግሬ ኤሊት እንጂ እኒህ ሌባ ሽፍቶችን አይደለም ። ሌባ ይሸሻል !! ያ ነው ሃቁ !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 42366
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ትግሬ፣ የቆርቆሮ ወይስ የጨርቃጨርቅ ሬፑብሊክ?!! ሊጥ የሆነው የዎያኔ ግዙፍ ዳቦ !! የገንፎ ሬፑብሊክ !!!

Post by Horus » 07 Dec 2020, 04:40

የትግሬ ጁንታዎች ክህደትና የኢትዮጵያዊያን ጀግኖች እንደ አሸን መፍላት .... እጹብ ድንቅ ኮ/ል ሻምበል በየነ !!!!


Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: ትግሬ፣ የቆርቆሮ ወይስ የጨርቃጨርቅ ሬፑብሊክ?!! ሊጥ የሆነው የዎያኔ ግዙፍ ዳቦ !! የገንፎ ሬፑብሊክ !!!

Post by Guest1 » 07 Dec 2020, 05:00

የኤርትራ ፋብሪካዎች ማደግ ያልቻሉት በምን ምክንያት ነው? ገበያውም ጥሬ እቃውንም ከኢትዮጵያ ስለተቋረጠ። እንደዝሁ ትግራይ የሚገኙ ፋብሪካዎች ይዘጋሉ። ኤርትራ እያያች ትግራይ ፋብሪካ በፋብሪካ ሆና መቀጠል አትችልም።

አራት ኪሎ ከገቡ ብኋላ ራሳቸውን መመገብ ያልቻሉት በምን ምክንያት ነው? ክህዝቡ ዶላር ስለመረጡ፤ ከለማኝነትና ተገዥነት እንዳይወጣ? ገባርነቱን ለማረጋገጥ? ህዝቡ ያንን የጨርቃ ጨርቅ ኣርማ ተቀበሎ የተዋጋው ለምንድነው? ገባርነት ስለመረጠ? ወይ ጉድ!!

Post Reply