ከትህነግ መደምሰስ ጋር ሌሎች የጎሳ አሸባሪዎች ፖለቲካ ሙሉ በሙሉ ተድምስሷል ። በአንድ ቃል በዛሬው እለት የጎሳ ፖለቲካ ጎማ ሙሉ በሙሉ ተንፍሷል ። ትህነግ የወለዳቸው፣ በገንዘብ ቀጥሮ ሚያሽከረክራቸው ማህበራዊ ካንሰሮች፣ ጎሳ ፖለቲከኞች የሞቱበት ቀን ነው ። ሰው ሁሉ የሚያየው የጦሩን ድል ነው ። እንዲያውም በትልቁ ድል የተመታው የብሄር ጥያቄ ተብዬው የጎሳ ቀውስ ነው ።
ለ30 አመት ሲካሄድ የነበረው ትህነግ ወለድ ግድያ፣ ዘር ማጥፋት፣ ክተማ ማንደድ፣ ሌብንት ዘረፋ ዛሬ አበቃ ።
የነጃዋር፣ የነኦነግ፣ የነአራርሳ ቆሻሻ ጸረ ኢትዮጵያ ሁከት ቀውስ፣ ድራማ ዛሬ ተዘጋ።
በአለም ላይ የተዘሩት የኢትዮጵያ ጠላቶችና አምስተኛ ረድፎች ዲፖልማሲ በሉት ስለላ ዛሬ በድጋሚ ልክ እንደ አድዋ ጦርነት እንዲያፍሩ ሆነ ።
ዛሬ ኢትዮጵያ በሰላም ፖለቲካዋን የምታካሂድበት ቀን ተጀመረ ።
በአንድ ቃል ዛሬ በውስጥም ሆነ፣ በአፍሪካም ሆነ፣ በአረቡ አገርም ሆነ፣ በአለም ደረጃ ኢትዮጵያ የሚባሉ ሕዝቦች አስገራሚ ጀግኖች፣ ኩሩ፣ አስገራሚ ብልሆች ፣ ብቁ፣ አይደፈሬ፣ አይነኬ እንደ ሆኑ ደግመው በተግባር፣ በፋክት ያረጋገጡበት ቀን ነው። አቢይ አህመድ በእውን እድለኛ ሰው ነው፣ አዋቂም ሰው ነው ። የዎያኔ ቆሻሾች ይህን የታላቅነት እድል ለ27 አመት አባክነውት አቢይ በሁለት አመት ውስጥ አወቀበት ። ኢትዮጵያን የሚያክል ታልቅ ጀግና ሕዝብ የሚመጥን ታላቅ መሪና ሰራዊት ነው ሚፈልጉት ። ዎያኔ ይህን ስይገነዘብ 30 አመት ባክኖ በውርደት ከታሪክ መድረክ ወረደ።
የኢትዮጵያ አንደነት የጀርባ አጥንት የሆነው ተቋም ሰራዊቱ በፋክት ምን እንደ ሆነ ደግሞ ተረጋገጠ ። አሁን በፖለቲካ የኢትዮጵያ አንደነት መገንባት እንጀምራለን
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር