Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ደብሪቱ በጣም የሚያስቅ ሰው ነው ። መሪ ተብሎ እንዲህ ብሎ የሚናገር ሰው ሰምታችሁ ታውቃላችሁ ?

Post by Abe Abraham » 26 Nov 2020, 22:37



ደብሪቱ ፡ እጅህን ስጥ ሲሉኝ ፡ no I can't ኣልኹዋቸው ፡ ..... ሊቀጠቅጡኝ ፡ ሊገርፉኝ ከዚያም ሊገድሉኝ ።


ማንኛውም መሪ ኢብን ላድንም ቢሆን እንደዚህ ብሎ ባልተናገረ ነበር ። ሞቡቱ ሰሰ ሰኮ በካንስር ተይዞ በመጨረሻው በደረሰበት ወቅት " ለምን ስልጣን በሰላም ኣላስረከብህም " ተብሎ በሞሮኮ ሲጠየቅ " ፖሊሞ/ፖላይትሊ ቢጠይቁኝ እኔ በሰጠህዋቸው ነበር " ብሎ መለሰ ። ትዕቢት የተሞላበት መልስ ቢሆንም ከየደብረ-ጽዮን ህጻናዊ መልስ ይሻላል ። የጎረቤት ልጅ ስኳር ሰርቆ በልቶ ከቤት ሸሽቶ ተመለስ ሲባል " ሊቀጠቅጡኝ ነው " ብሎ ሲመልስ መሰለ ።