Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42343
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ቀንደኛ የጁንታው መሪዎች በሞት ፍርድ መቀጣት አለባቸው

Post by Horus » 22 Nov 2020, 23:09


በእኔ ግምት ብዙዎቹ የሰራዊት ጨፍጫፊዎች፣ ዘር አጥፊዎች እና ተመሳሳይ ወንጀለኞች በጦር ፍርድ ቤት ቀርበው በሞት መቀጣት ይኖርባችዋል ። ክዚያ ያነሰ ፍትህ ሊሆን አይችልም፣ ለሌሎች ተምሳሳይ ወንጅለኞችም ትምህርት አይሆንም