Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና፣ መከላከያ ሰራዊታችን ወደፊት እየገሰገሰ ነው!!!!

Post by Ejersa » 18 Nov 2020, 12:03

ጀግናው የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት በመድፍ የተመቱ ድልድዮችን በመጠገን እግረኛውን ብሎም ከባድ መሳሪያዎችን አሳልፎ ወደ መቀሌ የሚያደገውን ጉዞ የጁንታውን ልዩ ሀይል በመደብድብ ቀጥሏል:: በአሁን ሰአት ከመቀሌ በ50 ኪ.ሎሜትሮች እርቀት ውስጥ ሰራዊታችን የጠላትን ሀይል አይቀጡ ቅጣት እየቀጣ ወደኃላ እያስሮጠው ነው::

ድል ለሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ እናሸንፋለን።