ድል ለሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ እናሸንፋለን።
ሰበር ዜና፣ መከላከያ ሰራዊታችን ወደፊት እየገሰገሰ ነው!!!!
ጀግናው የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት በመድፍ የተመቱ ድልድዮችን በመጠገን እግረኛውን ብሎም ከባድ መሳሪያዎችን አሳልፎ ወደ መቀሌ የሚያደገውን ጉዞ የጁንታውን ልዩ ሀይል በመደብድብ ቀጥሏል:: በአሁን ሰአት ከመቀሌ በ50 ኪ.ሎሜትሮች እርቀት ውስጥ ሰራዊታችን የጠላትን ሀይል አይቀጡ ቅጣት እየቀጣ ወደኃላ እያስሮጠው ነው::
ድል ለሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ እናሸንፋለን።
ድል ለሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ እናሸንፋለን።