Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የድል ዜና ከራያ ዋጃ ጥሙጋ፣ አላማጣ! እልልልልልልል ሞት ለባንዳዎች!!!!!

Post by Ejersa » 14 Nov 2020, 10:44

የመከላከያ ሰራዊትና እና የአማራ ልዩ ኃይል የአማራ ሚኒሻ አየር ማረፊያ ሰፈር የተባለውን አካባቢ እና ዋጃ ጥሙጋን የተቆጣጠረ ሲሆን አሁን ላይ መሆኔ የተባለውን አካባቢ ለመቆጣጠር ከፍተኛ ውጊያ ላይ ይገኛል።

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና የአማራ ልዩ ኃይል የአማራ ሚኒሻ ራያ አላማጣን ከከሃዲው የትህነግ ቡድን ለማስለቀቅ በነበረው ውጊያ ከተያዙ ቦታዎች ባሻገር ቁጥራቸው በርከት ያለ የትህነግ ልዩ ኃይልና ሚሊሻዎች ሙትና ቁስለኛ ሲሆኑ በሌላ በኩል እድል የቀናው የትህነግ ሰራዊት እግሬ አውጭኝ ብሎ እየፈረጠጠ ነው። ቁጥሩ ቀላል የማይባል የትህነግ ሰራዊት ደግሞ ለመከላከያ እና ለአማራ ልዩ ኃይል እጃቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።

በስፍራው ያገኘናቸው የራያ ዋጃ ጥሙጋ ከተማ ነዋሪዎች እንደገለፁት ከዚህ ቀደም ጨቋኙና ጨፍጫፊው የትህነግ ቡድን ከፍተኛ ጭቆና ሲደርስባቸው እንደነበር ገልፀው አሁን ላይ የመከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ኃይል፣ ፖሊስ እና የሚሊሻ ኃይሉ ባንዳውን ቡድን አባሮ እኛን ነፃ አውጥተውናል ብለዋል።

አሁን ላይ የራያ የዋጃ ጥሙጋ ከተማ ነዋሪዎች ከከሃዲው እና ጨፍጫፊው የትህነግ ቡድን ነፃ በመውጣታቸው በራያ ባህላዊ ጭፈራ ደስታቸውን እየገለፁ ይገኛሉ።

ራያ አላማጣ መሆኒ ማይጨው እያለ ይቀጥላል!!!!

ድል ለመከላከያ







free-tembien
Member
Posts: 1702
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

Re: የድል ዜና ከራያ ዋጃ ጥሙጋ፣ አላማጣ! እልልልልልልል ሞት ለባንዳዎች!!!!!

Post by free-tembien » 14 Nov 2020, 10:46

Please wait, video is loading...



Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: የድል ዜና ከራያ ዋጃ ጥሙጋ፣ አላማጣ! እልልልልልልል ሞት ለባንዳዎች!!!!!

Post by Ejersa » 14 Nov 2020, 11:39

Please wait, video is loading...


Post Reply