Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8646
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የአየር መንገዱ "ጁንታ"ስ ? አስገራሚ የምርመራ ዘገባ በተመስገን ደሳለኝ

Post by Wedi » 14 Nov 2020, 07:00

የአየር መንገዱ "ጁንታ"ስ ? አስገራሚ የምርመራ ዘገባ በተመስገን ደሳለኝ

"በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከእዚህ በፊት 5 ጋናዊያን የውጭ ሀገር ፓይለቶች ነበሩ አሁን 280 የውጭ ዜግነት ያላቸው ፓይለቶች አሉ። አብዛኞቹ እድሜያቸው ከ60 የሚበልጥ የጥሮታ ጊዜያቸውን የጨረሱ ናቸው ። ለአንዱ ፓይለት በወር 20 ቀን ለሰራበት 12 ሺ የአሜሪካን ዶላር ይከፈለዋል(ክፍያው በዶላር ነው) ። በተቃራኒው አየር መንገዱ በ65 አመት ታሪኩ ከለቀቁ ኢትዮጵያዊያን ፓይለቶች ቁጥር ይልቅ የአሁኑ ስራ

አስኪያጅ በተሾመ በ10 አመት ውስጥ ስራ የለቀቁ ፓይለቶች ቁጥር በእጥፍ ይበልጣል"

የአየር መንገዱ "ጁንታ" ስ ?

አስገራሚ የምርመራ ዘገባ
በተመስገን ደሳለኝ !!