Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Wedi
- Member+
- Posts: 8646
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Post
by Wedi » 13 Nov 2020, 11:32
የአዲግራት ከተማ ከጁንታው ነፃ ሆአለች፣ መቀሌ ከተማ ደግሞ በሚቀጥሉት 72 ሰዓታት ነፃ ትሆናለች!!!
የአዲግራት ከተማ በጀግናው የመከላክያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር ወድቃለች:: መቀሌ የመሸገው የትህነግ/ህወሃት ልዩ ሀይል በ72 ሰዓታት ውስጥ ትጥቁን በመፍታት እጁን ለመከላክያ ሰራዊት እንዲሰጥ ጥሪ ተደርጎለታል::
Please wait, video is loading...