Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam2119
Member
Posts: 275
Joined: 04 Oct 2019, 15:08

አዲስ መረጃ: ከማይካድራ የዘር ጭፍጨፋ ያመለጡ ሰዎች ስለ ሁኔታዉ በዚህ መልክ ተናገሩ::

Post by Selam2119 » 11 Nov 2020, 14:54

ስለ «ማይካድራ» ጭፍጨፋ የዐይን ምስክሮች;
በምዕራባዊ ትግራይ ሁመራ አቅራቢያ «ማይካድራ» በተባለዉ አካባቢ የትግራይ ልዩ ኃይል በአማራ ተወላጆች ላይ በሌሊት አሰቃቂ ግድያ መፈፀሙን ከሞት ያመለጡ የዐይን እማኞች ገለፁ። ሙሉ መረጃዉንና ዘገባዉን ሊንኩን በመጫን ይመልከቱ።