Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 37081
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

JUST IN: የኢትዮጵያ አየር ሀይል 3ተኛ ዙር የአየር ድብደባ ፈፀሟል::ከአክሱም ወደ አደዋ መንገድ ሳባ እምነበረድ ፍብሪካ አካባቢ ያለ አንድ የመሳሪያ መጋዘን!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 07 Nov 2020, 17:09

የኢትዮጵያ አየር ሀይል ሶስተኛውን ዙር የአየር ድብደባ ፈፀሟል:: ከአክሱም ወደ አደዋ መንገድ ሳባ እምነበረድ ፍብሪካ አካባቢ ያለ አንድ የመሳሪያ መጋዘን በኢትዮጵያ አየር ሀይል የተሳካ ድብደባ ተደርጎበት ወድሟል:: በዚህ የመሳሪያ ማከማቻ ውስጥ ህወሃት ሰሞኑን የዘረፈው መሳሪያ እንደንበረም ታውቋል::

===========================================================================================
Please wait, video is loading...