Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ibidda
Member
Posts: 130
Joined: 12 Mar 2012, 17:37

BREAKING NEWS:ኦነግ ሽኔና ወያኔ ሁለት መቶ አማራ ረሸኑ፤ ባህር ዳር ያሉ ሁለት ክፍለ ጦሮች ወደ ትግራይ እንዲሄዱ መልክት ደርሷቸዋል

Post by Ibidda » 01 Nov 2020, 21:11

ወታደሩ ወደ ትግራይ እያመራ ነው፤ ወለጋ ያለው ሰራዊት በሙሉ ወቷል። ባህር ዳር ያሉ ሁለት ክፍለጦሮች በሶት አቅጣጫ ወደ ትግራይ እየገቡ ነው።የ ኤርትራም ጦር በተጠንቀቅ ነው ያለው፤ እስካሁን ግን አልተቀሳቀሰም፤ ነገሮች እየከረሩ ይመስላሉ!

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: BREAKING NEWS:ኦነግ ሽኔና ወያኔ ሁለት መቶ አማራ ረሸኑ፤ ባህር ዳር ያሉ ሁለት ክፍለ ጦሮች ወደ ትግራይ እንዲሄዱ መልክት ደርሷቸዋል

Post by AbebeB » 01 Nov 2020, 23:19

Ibidda wrote:
01 Nov 2020, 21:11
ወታደሩ ወደ ትግራይ እያመራ ነው፤ ወለጋ ያለው ሰራዊት በሙሉ ወቷል። ባህር ዳር ያሉ ሁለት ክፍለጦሮች በሶት አቅጣጫ ወደ ትግራይ እየገቡ ነው።የ ኤርትራም ጦር በተጠንቀቅ ነው ያለው፤ እስካሁን ግን አልተቀሳቀሰም፤ ነገሮች እየከረሩ ይመስላሉ!
ፈሳም! ጀመራችሁ፡፡

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: BREAKING NEWS:ኦነግ ሽኔና ወያኔ ሁለት መቶ አማራ ረሸኑ፤ ባህር ዳር ያሉ ሁለት ክፍለ ጦሮች ወደ ትግራይ እንዲሄዱ መልክት ደርሷቸዋል

Post by Ejersa » 01 Nov 2020, 23:22

"ጉልበት ሲያጥር ምላስ ይረዝማል"
AbebeB wrote:
01 Nov 2020, 23:19
Ibidda wrote:
01 Nov 2020, 21:11
ወታደሩ ወደ ትግራይ እያመራ ነው፤ ወለጋ ያለው ሰራዊት በሙሉ ወቷል። ባህር ዳር ያሉ ሁለት ክፍለጦሮች በሶት አቅጣጫ ወደ ትግራይ እየገቡ ነው።የ ኤርትራም ጦር በተጠንቀቅ ነው ያለው፤ እስካሁን ግን አልተቀሳቀሰም፤ ነገሮች እየከረሩ ይመስላሉ!
ፈሳም! ጀመራችሁ፡፡

Post Reply