Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13013
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና: ከመስከረም 25/13 ዓ/ም በኋላ ለትግራይ መንግሥት ሁለቱም ም/ቤቶች የእቁብና እድር ቤት ናቸው

Post by Thomas H » 03 Oct 2020, 16:12

~"ከመስከረም 25/13 ዓ/ም ቡኃላ አሁን ያሉት ጠ/ሚር እና ም/ጠ/ሚር የቀድሞ ተብለው ነው የሚጠሩት።"
~"ከመስከረም 25 ጀምረው ምክር ቤቶች እንደ ማህበር መቀጠል ይችላሉ ፣ህጋዊ ውክልና ግን የላቸውም።"
~"ከእንግዲህ ከፌደራል መንግስት ጋር የሚያገናኘን አንድም ፖለቲከውም ሆነ ህጋዊ ግንኙነት የለንም። ከቢሮክራሲ ስራዎች ውጪ።"
~ "ሁለቱም ም/ቤቶች እንደ እቁብና እድር እንገናኝ ተባብለው ሊገናኙና ሊሰበሰቡ ይችላሉ።የሚወስኑት ውሳኔ ግን በኛ በኩል ተፈፃሚነት አይኖረውም።ተፅእኖ ለመፍጠርም ሆነ ለማስገደድ አንዳች ህጋዊም ሆነ ፖለታካዊ ተቀባይነት የላቸውም።ቅንጣት ታክል ሞራልም ቢሆን የላቸውም።"
~"...ለጀነራል ብርሀኑ ጁላ እና ተቋሙ ክብር አለኝ። ለአንድ ጀማሪ አምባገነን እና በህዝብ የተጠላ ግለሰብ ከሚከላከል ህገመንግስታዊ ሀላፊነቱ ቢወጣ እለዋለሁ። ብልፅግና ፓርቲ ለመቀላቀል ከፈለገ ግን ሲቭል ለብሶ መቀላቀል ይችላል። መስፈርቱ ቀላል ነው ለአብይ መታዘዝ ነው።"
ጌታቸው ረዳ


Thomas H
Senior Member
Posts: 13013
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ሰበር ዜና: ከመስከረም 25/13 ዓ/ም በኋላ ለትግራይ መንግሥት ሁለቱም ም/ቤቶች የእቁብና እድር ቤት ናቸው

Post by Thomas H » 04 Oct 2020, 12:03

Please wait, video is loading...







ሸገር ካፌ፡ A meeting place for former parliamentarians, it’s like a reunion


ethiopian
Member+
Posts: 5912
Joined: 09 Oct 2011, 21:29

Re: ሰበር ዜና: ከመስከረም 25/13 ዓ/ም በኋላ ለትግራይ መንግሥት ሁለቱም ም/ቤቶች የእቁብና እድር ቤት ናቸው

Post by ethiopian » 04 Oct 2020, 20:53

well we cut your $ from the feds ... I heard you guys are planning to export Beles, stone etc

ethiopian
Member+
Posts: 5912
Joined: 09 Oct 2011, 21:29

Re: ሰበር ዜና: ከመስከረም 25/13 ዓ/ም በኋላ ለትግራይ መንግሥት ሁለቱም ም/ቤቶች የእቁብና እድር ቤት ናቸው

Post by ethiopian » 04 Oct 2020, 21:46

defecating through mouth makes you Gumare and that is what piggy Getcho is doing ... AZABA

Thomas H
Senior Member
Posts: 13013
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ሰበር ዜና: ከመስከረም 25/13 ዓ/ም በኋላ ለትግራይ መንግሥት ሁለቱም ም/ቤቶች የእቁብና እድር ቤት ናቸው

Post by Thomas H » 04 Oct 2020, 22:04

Stop using the nick"ethiopian"! ሕጋዊ ስምህ ትርፉ ነው:: ትርፉ የሚለውን ስም ስትጠቀም ብቻ ነው መልስ የምሰጥህ:: የእንግዴ ልጅ !

ethiopian
Member+
Posts: 5912
Joined: 09 Oct 2011, 21:29

Re: ሰበር ዜና: ከመስከረም 25/13 ዓ/ም በኋላ ለትግራይ መንግሥት ሁለቱም ም/ቤቶች የእቁብና እድር ቤት ናቸው

Post by ethiopian » 04 Oct 2020, 22:31

Abiy peed on all aga.ames mouth .... you guys initially took it with a smiling face , but now he is salivating to cut your hands and right leg off like Minilik did to Wesfatam Askaris like your grand pa ...

am just enjoying the show , I don't even like Abiy

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ሰበር ዜና: ከመስከረም 25/13 ዓ/ም በኋላ ለትግራይ መንግሥት ሁለቱም ም/ቤቶች የእቁብና እድር ቤት ናቸው

Post by TGAA » 04 Oct 2020, 22:45

Twelve ways to spot fools:

Believe they are right.
Hate accountability and practical strategies.
Love blaming and reject responsibility.
Pursue personal ease rather than challenge.
Expect you to adapt to them.
Reject instruction.
Can’t see their foolishness.
Express frustrations quickly and openly.
Gossip and cut down privately while complimenting publicly.
Act confidently.
Enjoy talking.
Despise listening.

Post Reply