Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40409
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአትዮጵያ አርት ኢንዱስትሪ ግሩም መሪ ደሳለኝ ሃይሌ

Post by Horus » 18 Sep 2020, 12:34

የኢትዮጵያ ሲስተም 4 ምሰሶዎች አሉት፤ አገር፣ ማህበረሰብ፣ አኮኖሚና ካልቸር ። አርት የካልቸር እምብርት ነው

simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: የአትዮጵያ አርት ኢንዱስትሪ ግሩም መሪ ደሳለኝ ሃይሌ

Post by simbe11 » 18 Sep 2020, 14:22

ላሟን እየገደልክ ወተቷን መፈለግ!!!!!
ትክክለኛ አባባል ነው፡፡
ኢትዮጵያን እየገደልክ አማራ፡ ኦሮሞ፡ ትግሬ፡ ጉራጌ፡ ምናምን አትበል፡፡
ወተቷን ከፈለክ ኢትዮጵያን ጠብቅ፡፡

Post Reply