Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 01 Sep 2020, 13:08
እስራኤል እስከ አመተ ክርስቶስ ሰውን ሲገድሉ እንጨት ላይ ሰቅለው ሳይሆን በድንጋይ ወግረው ነው፡፡ ለዚህም ዋቢው መጽሀፍ ቅዱስ ነው፡፡ በድንጋይ መግሮ መግደል ደግሞ በአማራዎች የሚፈጸመው የመገድል ዓይነት ነው፡፡ ለምሳሌ በጎጃም የተከሰተው ዓይነት ነው፡፡
በእስራኤል ሰውን ሰቅሎ መግደል የተጀመረው በክርሰስቶስ በራሱ ላይ በተጀመረው ስቅላት ነው፡፡ እንዲህ የሚለው ደብተራ ጋዜጠኛው እኮ ነው፡፡
እነዚህ ቆማጣ ነፍጠኞች መጽሐፍ አይገባቸው ጥንቆላ አልሰመረላቸው፡፡ ምን ይሻላቸዋል?
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 14904
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Post
by Abere » 01 Sep 2020, 14:43
AbebeB
ዐቅምህን አውቀህ መኖር ብልሃት - ታላቅ ችሎታ ነው። ዝም ብለህ ተንጠራርተህ ለመዘለፍ ትቸኩላለህ። ይኸ የሸታታ ወያኔ የሀሳብ ቁናስ መቼ ይሆን የሚለቅህ። ለአህያ ማር አይጥማት ማለት አንተን ነው። ማወቅ ከፈለግህ ጆሮህን እንዴ አህያ ጆሮ ቀስረህ አዳምጥ ኢትዮ360። እነ መምህር አብራራው ናቸው ሀብታሙ እና ኤርምያስ - ወደር የሌላቸው ምርጥ ኢትዮጵያን። እንዴ ቁናስም ወያኔ ድንጋይ ለድንጋይ አይሄዱን እንዴ ሽኮኮ። ብዙ አድማጭ አላቸው በዐደባባይ። እንደ አንተ ዘመዶች በDW የዕድር ለቅሶ አያለቅሱም።