Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ፥ ኦሮሙማንና ገዳን ለማስቆም የሚቻለው፥ በሰላማዊ የሕዝብ ዓመፅና እምቢተኝነት ነው ብለዋል። አዲስ አበባ፥ ኢትዮዽያ፥ ክርስቲያንና ኢትዮዽያውያን ሙስሊም፥ ተነሱ!

Post by EwnetYashenifal » 31 Aug 2020, 00:33

ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ፥ ኦሮሙማንና ገዳን ለማስቆም የሚቻለው፥ በሰላማዊ የሕዝብ ዓመፅና እምቢተኝነት ነው ብለዋል። አዲስ አበባ፥ ኢትዮዽያ፥ ክርስቲያንና ኢትዮዽያውያን ሙስሊም፥ ምንድነው የምትጠብቁት?