Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: Jstudio፣ ንመስፍን ሓጎስ ምዕንቃፉ'ዶ ወይ ምስዓቡ ይምረጽ!! ሰዓረ ፍቃዱ

Post by pushkin » 27 Jul 2020, 10:45

:lol: :lol: :lol: :lol: የአነግ ሸኔ ማዕከላዊ ኮሚቴ የግንባሩን ሊቀመንበር ጃል ዳዉድ ኢብሳን ከስልጣን በማዉረድ በምክትላቸዉ ጃል አራርሶ ቢቂላ እንዲተኩ አድርጓል፡፡ ጃል ዳዉድ ኢብሳ ከስልጣን እንዲወርዱ የግንባሩ ማዕከላዊ ኮሚቴ የወሰነበት ምክንያቶች

1ኛ. ከማዕከላዊ ኮሚቴዉ እዉቅና ዉጭ ከወያኔ ጋር አጋርነት ፈጥረዉ እየተንቀሳቀሱ መሆናቸዉ ታሪካዊ ስህተት በመሆኑ

2ኛ. በአንድ በኩል ሰላማዊ ይትግል ስልትን በሌላ በኩል ደግሞ የትጥቅ ትግልን እንዳማራጭ ወስደዉ መንቀሳቀሳቸዉ እና ጫካ ላለዉ ኦነግ ሰራዊት አሁንም አመራር መስጠት መቀጠላቸዉ ትክክል አለመሆኑ

3ኛ. አባ ቶርቤ በመባል የሚታወቅ እና በከተሞች የጸጥታ ሃይሎችን፣ የመንግስት አመራሮችን፣ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ግድያን የሚፈጽመዉን የሽብር ቡድን አሰልጥነዉ እና አስታጥቀዉ የሚያሰማሩት ጃል ዳዉድ ኢብሳ መሆናቸዉ በመረጋገጡ እና ከዚህ ድርጊታቸዉ እንዲቆጠቡ በተደጋጋሚ ተግሳጽ ቢሰጣቸዉም መታራም ባለመቻላዉ ከስልጣን እንደወርዱ የኦነግ ማዕከላዊ ኮሚቴዉ ዛሬ ሃምሌ 20/2012 ዓ.ም ወስኗል፡፡

Halafi Mengedi wrote:
27 Jul 2020, 10:42

Post Reply