ዋና ዋና ታሪካዊ ነጥቦች - ከፕር ኃይሌ ላሬቦ:-
1- አክሱማዊ ማለት ትግሬ አይደለም። ትግሬ ከአክሱም በኋላ የመጣ ጎሣ ነው
2 -አባ ጂፋር 1 ሚሊዮን ኦሮሞ በባርያ ንግድ ለአረብ አገሮች ሽጧል
3- ማንም ግለሰብ የዚህ ብሄር ነኝ ማለት አይችልም
4- የምዕራባዊያን ታሪክ ፀሀፊ ከአውሬነት በላይ አውሬ ካለ ያቃል አሩሲን አይገልፀውም
5- የኢትዮጵያ ታሪክ ከ 6 ሺ ዓመታት በላይ ይዘልቃል
6 -አማርኛ የኢትዮጵያ ቋንቋ ነው
7 -ወዘተ