Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ወንጀለኛው ኣሉላ ሰለሙን!!!!

Post by Hameddibewoyane » 04 Jul 2020, 12:32

የትግራይ 80 ሺይ ስደተኛ ወጣት በየመን እና በሳውዲ በበሽታ፡በራሃብ እና በጥይት ሽንት ቤት ውስጥ ታጉሮ እንደ ቅጠል እየረገፉ እያየ ኣሉላ ሰለሙን ፀጥ ብሎ ኣንድ ቀን እካን ስለ ተጋሩ ድምፅ ሁኖ ተናግሮ እንዲሁም የተጋሮ መዋጮ ተጠቅሞ ተጋሩ ረድቶ ኣያውቅም። እኛ የትግራይ ኣክትቪስቶች ግን ሁሌ ለትግራይ እና ለወንድሞቻችን ድምፅ ሁነን የትግራይ እና የፈደራል እንዲሁም ኣለምማቀፍ ድርጅቶችን በማስጨናነቅ እንገኛለን።