ህያው እግ/ር በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ብቻ ነው የሚመለክ አምላክ ያለው፡፡ ሌላ አምላክ አለኝ የሚል ካለ ና መወዳደር የሚሻ ሁሉ አምላኩን ያቅርብና ጥያቄ እናቅርብለት፡፡ ሰምቶ የሚመልስ እርሱ አማላክ ይሁን ብለን ተወዳድረን ሰምቶ የሚመልስው እርሱን አንድ አምላክ ይኑረን፡፡
እስከዚያው ግን ከእኔ ሌላ አምላክ የለም የሚለውን የእኛን እግ/ር እመኑ እላችኃለሁ Ethio 360 ዎች፡፡ Read Acts 4:12 and beyond.