Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40193
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የወለኔ ጉራጌ ሰርግ (ትንሽ ቅምሻ)

Post by Horus » 12 May 2020, 02:32


ወለኔ ማለት እውነተኛ ማለት ነው ። ቃሉ እውነት የሆነ ማለት ሲሆን በቃል ኪዳን የቆመ ሕዝብ እንደ ማለት ነው።

በሁሉም ጉራጌ ጎሳዎች ውስጥ ያለ የህዝብነት እምነት ነው ። እኔ ዛሬ እንደ ጋኝ ወይ ቸሃ ሄጄ ባገሩ ሴራ መሰረት በሴራችሁ እኖራለሁ፣ በምነታችሁ አምናለሁ ብዬ ኪዳን ብገባ የዚያ ሕዝብ አካል ሆኜ አግብቼ፣ ወልጄ፣ ማህበርተኛ እሆናለሁ ። ዜጋ መሆን ማለት ነው ።

የጎርደና ሴራ ተቀበለ ማለት የዚያ ህዝብ የክስታኔ አካል ሆነ ማለት ነው

ወለኔ የራሱ አለው፣ ሁሉም ጉራጌ ።