Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የህወሓት ድስት ላሽ በሁለት ቢላ ሲበላ የነበረው የአውራምባ ታይምስ ጋዜጠኛ ዳዊትየህወ ከበደ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 11 May 2020, 04:49

የህወሓት ድስት ላሽ በሁለት ቢላ ሲበላ የነበረው የአውራምባ ታይምስ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ አዲስ አበባ ህወሓት ሰጥታው የነበረ የኪራይ ቤቶች ኤጄንሲ አይገባህም ተብሎ ስለተቀማ የፌደራል መንግስት ስም ማጠልሸትና ማጣጣል ተያይዞታል የተወሰደበት ምክንያት ኑሮውን መቀሌ አድርጎ ቤቱን ለሌላ ሰው እንዳከራየው ስለተደረሰበት ነው።አሁን የትግራይ ህዝብ ወዳጅና አሳቢ ለመምሰል ትግራይ ትግራይ እያለ ነው።


Digital Weyane
Member+
Posts: 9838
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የህወሓት ድስት ላሽ በሁለት ቢላ ሲበላ የነበረው የአውራምባ ታይምስ ጋዜጠኛ ዳዊትየህወ ከበደ!!!!

Post by Digital Weyane » 11 May 2020, 09:35

አው ዓዳትና ትግራይማ ዳዊት ፎኸሰ ልብል ስም እይና ሂብናዮ ለዙይ መዳናገሪ

Post Reply