President Isaias Afwerki departed to Ethiopia this morning for a two-day Summit with PM Abiy Ahmed. The two leaders will discuss bilateral ties, fight against COVId-19/locust infestation & regional matters. Presidential entourage includes FM Osman Saleh & Pre. Adviser Yemane Gebrab.
President Isaias Afwerki departed to Ethiopia this morning for a two-day Summit with PM Abiy Ahmed.
President Isaias Afwerki departed to Ethiopia this morning for a two-day Summit with PM Abiy Ahmed. The two leaders will discuss bilateral ties, fight against COVId-19/locust infestation & regional matters. Presidential entourage includes FM Osman Saleh & Pre. Adviser Yemane Gebrab.
Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia this morning for a two-day Summit with PM Abiy Ahmed.
ፕሬዝደንት ኢሳያስ ዶር. ኣብይ ብዝገበረሉ ዕድመ መሰረት ናብ ኢትዮጵያ ሎሚ ንግሆ ምስ ሚኒስተር ዑስማንን ኣማኻሪ የማነን ገይሹ'ሎ፡፡
ፌክ ዲጂታል ሚዲያ ጃንዳ ማሌሊት ሕጂኸ ናበይ
እልልልእልልልል
ፌክ ዲጂታል ሚዲያ ጃንዳ ማሌሊት ሕጂኸ ናበይ
እልልልእልልልል
Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia this morning for a two-day Summit with PM Abiy Ahmed.
ኢትዮጵያ የጦርነት ኦዲት ያስፈልጋታል
ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ሰላም ፈላጊ እና ወንድሙ አክባሪ ቢሆንም ፣ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ግን በኤርትራ ጉዳይ ሲናገሩ አገርማለሁ።
እነዚ ሰዎች ያለንበት ተጨበጫ ሁኔታ ግንዛቤ ያነሰባቸውና ታሪክ በደንብ ያልተማሩ መሆናቸውን ነው በደንብ የታዘብኩት።
ታምራት ነገራ ፣ ፕሮፍልሶ ፍቅረየሱስ ፣ አይተ ጻድቃን ፣አይተ አበበ ተ/ሃይማኖት -ሁሉም የሚያነሱት ነጥብ ፣ ከተቻለም ኤርትራ እንዴት የኢትዮጵያ አካል ልናደርጋቸው እንችላለን ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ከሀ/ስላሴ እስከ መለስ የሞኮሩትና ስንት የኢትዮጵያ ንጹህ ዜጎች የቀጠፈ ህልም ነው። ኢትዮጵያ ፣ ወያኔ በፈጠረው በብሄር የሚከፋፍል ስርዓት እየታመሰችና በፈተና እያለፈች ትገኛለች - ሊያፈርሳት የሚችል ከባድ ፈተና።
አንድ ጤነኛ አእምሮ ያለው ፣ እንዴት ይችን ኢትዮጵያ ፣ ኤርትራን ወራ መያዝ የሚመኘው?
ደርግ ሲወድቅ ፣ ስንት የኢትዮጵያ ልጆች በኤርትራ በረሀ እንደወደቁ አልነገረም። ቀጥሎም ወያነ ፣ በኤርትራ ላይ በፈጸመው ወራር ፣ የተቀጠፈ ቁጥር መናገር አልፈለገም።ምክንያቱም የታወቀ ነው።
ስዩም መስፍን በአንድ አጋጣሚ ጋዜጠኞች ለምን ያለውን ሁኔታ ወደ ጦር ግንባር ሄደን እንድንታዘብ አይፈቀድልንም ፣ ኤርትራ በሁሉም፡ግንባር ያሉትን ጋዜጠኞች እንዲታዘቡ አድርጋለች ሲሉት ፣ መልስ ጠፍቶበት ሲደናበር አይተናል። ኤርትራ ለትውልድ ትምህርት እንዲሆን ፣ የጦርነቱ ውጤት በዶክመንቶች ተይዘዋል። ለሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ስሜት ሲባል ግን በሙሉ አልወጣም። ወያኔዎች እንዴት ዶክመነት ማስየት ያልቻለበት ምክንያት ፣ የኛ ኪሳራ በሰነድ እንዲያስቀምጡ ፣ ጦርነቱ አልፈቀደላቸውም።
መቸም በእርግጠኝነት የምንለው ፣ ኤርትራ ሊገጥማት የሚችል ወታደራዊ ሀይል እዚህ ቀጠና የለም። ኤርትራን የምንጠብቃት በጸሎት ብቻ የሚመስለው ካለ በእርግጥ ሞኝ ነው።
ኤርትራ በደንብ የታጠቀ ፣ ልምድ ያዳበረ ፣ ገጥሞ ያሸነፈ ወታደራዊ ሀብት አላት።
ጦርነት የሰው ህይወት ይበላል።ለሰላም ዋጋ የከፈለ ህዝብ ፣ ሰላምን ያከብራል፡፡
የኢትዮጵያ ህዝብ ውስጡ ያሉ ደደቦች ካልቀጣ ፣ የታሪክ ማህደሮች ገናጥለን ፣ ኢትዮጵያ በትናንት ያረፈባት ጠባሳ ማስታወስ ግድ ይለናል።
ድል ለሰፊው ህዝብ!!
Shaebia Flame
02/05/2020
ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ሰላም ፈላጊ እና ወንድሙ አክባሪ ቢሆንም ፣ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ግን በኤርትራ ጉዳይ ሲናገሩ አገርማለሁ።
እነዚ ሰዎች ያለንበት ተጨበጫ ሁኔታ ግንዛቤ ያነሰባቸውና ታሪክ በደንብ ያልተማሩ መሆናቸውን ነው በደንብ የታዘብኩት።
ታምራት ነገራ ፣ ፕሮፍልሶ ፍቅረየሱስ ፣ አይተ ጻድቃን ፣አይተ አበበ ተ/ሃይማኖት -ሁሉም የሚያነሱት ነጥብ ፣ ከተቻለም ኤርትራ እንዴት የኢትዮጵያ አካል ልናደርጋቸው እንችላለን ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ከሀ/ስላሴ እስከ መለስ የሞኮሩትና ስንት የኢትዮጵያ ንጹህ ዜጎች የቀጠፈ ህልም ነው። ኢትዮጵያ ፣ ወያኔ በፈጠረው በብሄር የሚከፋፍል ስርዓት እየታመሰችና በፈተና እያለፈች ትገኛለች - ሊያፈርሳት የሚችል ከባድ ፈተና።
አንድ ጤነኛ አእምሮ ያለው ፣ እንዴት ይችን ኢትዮጵያ ፣ ኤርትራን ወራ መያዝ የሚመኘው?
ደርግ ሲወድቅ ፣ ስንት የኢትዮጵያ ልጆች በኤርትራ በረሀ እንደወደቁ አልነገረም። ቀጥሎም ወያነ ፣ በኤርትራ ላይ በፈጸመው ወራር ፣ የተቀጠፈ ቁጥር መናገር አልፈለገም።ምክንያቱም የታወቀ ነው።
ስዩም መስፍን በአንድ አጋጣሚ ጋዜጠኞች ለምን ያለውን ሁኔታ ወደ ጦር ግንባር ሄደን እንድንታዘብ አይፈቀድልንም ፣ ኤርትራ በሁሉም፡ግንባር ያሉትን ጋዜጠኞች እንዲታዘቡ አድርጋለች ሲሉት ፣ መልስ ጠፍቶበት ሲደናበር አይተናል። ኤርትራ ለትውልድ ትምህርት እንዲሆን ፣ የጦርነቱ ውጤት በዶክመንቶች ተይዘዋል። ለሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ስሜት ሲባል ግን በሙሉ አልወጣም። ወያኔዎች እንዴት ዶክመነት ማስየት ያልቻለበት ምክንያት ፣ የኛ ኪሳራ በሰነድ እንዲያስቀምጡ ፣ ጦርነቱ አልፈቀደላቸውም።
መቸም በእርግጠኝነት የምንለው ፣ ኤርትራ ሊገጥማት የሚችል ወታደራዊ ሀይል እዚህ ቀጠና የለም። ኤርትራን የምንጠብቃት በጸሎት ብቻ የሚመስለው ካለ በእርግጥ ሞኝ ነው።
ኤርትራ በደንብ የታጠቀ ፣ ልምድ ያዳበረ ፣ ገጥሞ ያሸነፈ ወታደራዊ ሀብት አላት።
ጦርነት የሰው ህይወት ይበላል።ለሰላም ዋጋ የከፈለ ህዝብ ፣ ሰላምን ያከብራል፡፡
የኢትዮጵያ ህዝብ ውስጡ ያሉ ደደቦች ካልቀጣ ፣ የታሪክ ማህደሮች ገናጥለን ፣ ኢትዮጵያ በትናንት ያረፈባት ጠባሳ ማስታወስ ግድ ይለናል።
ድል ለሰፊው ህዝብ!!
Shaebia Flame
02/05/2020