Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

BREAKING NEWS: ኢትዮጵያዊው የሚሪ ላንድ ዩንቨርስቲ ምሁር ስለኮሮና ከዛሬ ሶስት አመት በፊት የተናገረው

Post by clear12 » 24 Apr 2020, 03:30

ኢትዮጵያዊያኖች ለምን እንደዚህ አምላክ/መንፈስ/ጌታ ሹክ አለኝ የሚለው ችግር ወስጥ በብዛት ይወድቃሉ?
ኢትዮጵያዊያኖች ለሃይማኖታዊ አስተሳሰብ ቀናና ሳይጠራጠር በህልምም በተለያየ መልክ የሚሰሙትን ድምጽ "አምላክ ተናገረኝ" ብለው የመቀበል ባህሪይ ስላላቸው ይህንን የዋህነታቸውን ተጠቅሞ ራሳቸውን ለቆጣጠር (Spirit possession ) የሚቀርባቸውና የሚጣበቅባቸው መንፈስ (Earth bounding Attaching Spirit) በቴራፒ (Spirit Release Therapy) ስለማይወገድ በዲያስፖራ ሳይቀር እንደ እህተ ማሪይምና እንደዚህ ወጣት ህይወታቸው ተበላሽቶ የተምታታበት ነገር ሲያወሩ ይታያሉ:: This guy needs like Sindu (እንደ እህተ ማሪያም) Spirit Release Therapy




ይህንን አለማወቅ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመስበር ከታች በሚገኘው የድህረ ገጻችን ሊንክ ላይ ሰዎች ላይ የሚጣበቅና የሚያስቸግርን መንፈስ ምንነቱ ፣ማታለያ ሲሰተሞቹና ማስወገጃ ስይንሳዊ መፍትሔ (Spirit Release Therapy) ማግኘት ይቻላል::
Spirit Release Therapy:

http://habeshacults.com/company.html
http://habeshacults.com/attaching-01.html
http://habeshacults.com/Attachment.html
or contact us for more infos [email protected]
Last edited by clear12 on 24 Apr 2020, 08:40, edited 6 times in total.


clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

Re: BREAKING NEWS: ኢትዮጵያዊው የሚሪ ላንድ ዩንቨርስቲ ምሁር ስለኮሮና ከዛሬ ሶስት አመት በፊት የተናገረው

Post by clear12 » 24 Apr 2020, 08:33

ሌላዋ ከለንደን ማሪያም ምናምን የሚለ መንፈስ ተናገረኝ ብላ የተሸወደችው ስንዱ this lady also need a clinical Spirit Release therapy

Post Reply