Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

ሰበር ዜና !በሶማሌ ክልል ህዝብ ላይ ግፍ እና ግድያ የፈፀሙት የህወሃት አመራሮችና የጦር መኮንኖች ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው አለ:: / የሶማሌ ክልል ም/ ፕሬዚዳንት ሙስጠፌ መሀመድ.

Post by MatiT » 22 Apr 2020, 14:06

ሰበር ዜና !https://www.facebook.com/jawar.afar.9/v ... 963306802/

ህይወሓት ( Tplf ) ባለፉት 30 አመታት በሶማሌ ህዝብ ላይ ዘር መጥፋት ሴራ ፈፅመዋል !

በሶማሌ ክልል ህዝብ ላይ ግፍ እና ግድያ የፈፀሙት የህወሃት አመራሮችና የጦር መኮንኖች ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው አለ

የሶማሌ ክልል ም/ ፕሬዚዳንት ሙስጠፌ መሀመድ.
የትግራይ መንግስት ና የጦር ጄኔራሎች ለዚህ ምን ምላሽ አላቸው ???🙂