2) ወ/ሮ ኪሮስ ሓጎስ-------- የአቶ ጎበዛይ ወ/አረጋይ ባለቤት የትግራይ ክልል ሰራተኛ ቢሮ ኃላፊ
3)ወ/ሮ ሮማን ገ/ስላሴ------- የአምባሳደር ተወልደ ባለቤት የህዳሴ ግድብ አስተባባሪ ኮሜቴ ዳይሬክተር
4)ወ/ሮ ቅዱሳን ነጋ--------- የስብሓት ነጋ እህት፣የፀጋይ በርሀ ባለቤት፣እሰከ ቅርብ ድረስ የትግራይ ክልል ም/ቤት አፈ ጉባኤ አሁንም በቦርድ ስልጣን አሉ
NB በትግራይ ያሉ ዋና ዋና የስልጣን ቦታዎች በዝምድና፣በጋብቻና በአንድ አከባቢ( ዓድዋ) የተያዙ ናቸው።
Please wait, video is loading...