ከጉራጌ ስነ ምግባር ና ሕገ ባህሪ አንዱ የበርቸ ወይም የጡር ካልቸር
ግፍና ከተፈጥሮም ከስብዕናም ያፈነገጡ አስቀያሚ፣ አሳዛኝ፣ ሌላውን አላግባብ የሚጎዱ፣ ግፈኛ ተግባራት ሁሉ ሰው ሰው ካያቸው እርግማን፣ ሰው ካላቸው ጡር (ክፉ መዘዝ የሚያስከትል ማለት ነው) ባህሪያት ሆነው ይመደባሉ ። ማህበረሰቡ እነሱን ከመሰሉ ተግባራት ራሱን ይጠብቃል ። ለምሳሌ አንድ የዱር አዋሪት እንደ ድኩላ ያለ ተሳስቶ ግቢ በገባ አይነካም ። አንድ ሽማግሌ ጉልበት ከሌለ ጉልበት የለውም ተብሎ አይጠቃም፣ ወዘተ፣ የባህል ሸንጎ የነዚህን ባህሪያት ጥፋት ልክ ዝርዝር አለው፣ ለመቀጮ ማለት ነው። ባጭሩ እነሆ !!!