እየመራን ነው እንዳላሉ : አሁን ሲዳማዎች እንዳለ ያገቡትን ጎል ተቀበሏቸው:: ምን ተረፉ? 5-0
በጣም የሚገርመው ደሞ ሁለተኛ እና ሶስተኛውን ጎል ያስቆጠረው አዲስ ግደይ መሆኑ ነው:: በጠረባ ነው የመታቸው:: እንዴት ያገግሙ ይሆን?
በዚህ መሰረት:
1 - መቀሌ ከነማ ----22
2 - ጊዮርጊስ -------20
3- ፋሲል ----- 19
4- ባህርዳር -----17
ሆነው እየተከተሉ ነው