Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የአማራ መንግስት አጣብቂኝ፡ በቅኝ ገዥነት ፓለቲካ ሥርዓቱ ገፍቶ እንዳይሄድ አቅምና ቴክኖሎጂ የለውም፣ ከሌሎች ብሔሮች ጋር በዕኩልነት ለመኖር ታሪኬ አይፈቅድም የሚል ነው::

Post by AbebeB » 27 Jan 2020, 17:14

የአማራ መንግስት አጣብቂኝ፡ በቅኝ ገዥነት ፓለቲካ ሥርዓቱ ገፍቶ እንዳይሄድ አቅምና ቴክኖሎጂ የለውም፣ ከሌሎች ብሔሮች ጋር በዕኩልነት ለመኖር ታሪኬ አይፈቅድም የሚል ነው::

አማራ ገዥ መደብ ኦሮሞንና ሌሎች የደቡብ ሕዝቦችን ሰብሮ ያስገበረው ከኃያላን ሀገራት ጦር መሣርያ ለምኖ እና ኦሮሞን ከፋፍሎ ተራ በተራ እየሰበረ ስለ መሆኑ ታርክ በሰፊው መዝግቦታል፡፡

አሁን ግን ገባር (ቅኝ የተገዛው) ህዝብ ነጻነቴን ወይም ሞት በማለት ስለተነሣ በአማራ ገዥ መደብ አጣብቂኝ ሁኔታ ተፈጥሮአል፡፡ እኔ አብን፣ አዴፓና ሌሎች የአማራ ፓለቲካ ሀይላት የገቡቡት አጣበቂኝ እና በይፋ የማይገልጿት እንዴት ወደፊት እንግፋ (በቅኝ ገዥነት ታሪካችን ወይስ እሱን ክደን ከሌሎች ጋር ለዕኩልነት) የሚለው ነው፡፡ ሁለቱም ትላልቅ ችግር (drawback) ያስከትልባቸዋል፡፡ የማይቀረው ግን የሕዝቦች ነጻነት ነው፡፡