Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የውሽት ዜና በማሰራጨትና በኦሮሞ ጥላቻው የሚታወቀው ESAT (ሲሳይ መኮንን) በሕግ ሊጠየቅ ነው።

Post by AbebeB » 15 Nov 2019, 19:49

ሲሳይ መኮንን በትግራዋይ ላይ የዘር ጥቃት ያወጀ መደዴ ጋዜጠኛ መሆኑ ይታወቃል። አሁን ደግሞ ኦሮሚያ ውስጥ ሽብር ለማባባስ ስለ ቡሌ ሆራ ዪንቬርሲቲ ያቀረበው የሀሰት ዘጋባ ESATትን ሕግ ፊት ሊያቀርበው እንደሆነ ተገለፀ። ይሄው ሚዲያ ከዚህ በፊት የሌላን ሀገር ግድያ በኦሮሚያ ውስጥ እልቂት ለማባባስ እንደ ተጠቀመበት ይታወሣል።


Link: