1 በአዳማ ለሚገኙ ቄሮዎች መሳሪያ እናስታጥቃለን
2 ቤተክርስትያን ደውለው ህዝብ እንዲሰበሰብ ያደረጉትን ቄስ ይሁን ጳጳስ እርምጃ እንወስዳለን። ጠራርገን እስርቤት እናስገባለን።
3 ይሄ የኦሮሞ ሀገር ነው ማንም እንደፈለገ እንዲፈነጭ አንፈቅድም።የሚለው ይህ ሰው አቶ አሰግድ ጌታቸው ይባላል፡፡ ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከንቲባ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ነበር፡፡ ለውጥ ከመጣ በኋላ ደግሞ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ኃላፊ በመሆን ተሸሟል፡፡ አሁን ደግሞ የአዳማ ከተማ ከንቲባ ሆኖ እያገለገለ ነው"
አክቲቭስት Natnael Mekonnen
