Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
pushkin
- Member+
- Posts: 9648
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
Post
by pushkin » 26 Oct 2019, 13:30
በተለይ አቶ #ጌታቸው_ረዳ እና #ዘርዓይ_አሰግዶም ከኢሜይል አድራሻው አፈትልኮ የወጣው መረጃ "#የእኛ_አይደለም" ወይም "#ሃሰተኛ_ነው!" ምናምን ቅብርጥስ የሚሉ ከሆነ ለቤተሰቦቻቸው ሞራል እና ለራሳቸው ስብዕና ሲባል የያዝናቸውን #የቅሌት_መረጃዎች ለማውጣት የምንገደድ መሆኑን እናሳውቃለን። ለግዜው ከደረሱን መረጃዎች ውስጥ ፖለቲካዊ ይዘት ባላቸውና የሀገርና ህዝብ ጥቅምን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ብቻ እናተኩራለን። ሌላ ነገር በመቀባጠር እንደ ልማዳችሁ መዋሸት ከጀመራችሁ ግን በተለይ #Viber_Messages ውስጥ ያላችሁን ቅሌት አንድ በአንድ እዚህ ይዘረገፋል። ስለዚህ ዝም በማለት ለራሳችሁ ውለታ ብትውሉ ይሻላል!!
