Please wait, video is loading...
. Seyoum Teshome
3 hrs ·
#ጃዋር በBBC አማርኛ፣ #ህወሓት በፌስቡክ ገፆቿ ምን ይላሉ? #የግድያ_ሙከራ የተባለ ዜማ ያዜማሉ!!!
====================================
ይሄ "የጃዋርና ህወሓት ሴራ ነው" የምለው በምክንያት ነው። ተመልከት! ጃዋር በቢቢሲ አማርኛ የግድያ ሙከራ ተደረገብኝ ይላል። የህወሓት አፈቀላጤዎች ደግሞ በጃዋር ላይ የግድያ ሙከራ ያደረገው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር #ደመቀ_መኮንን ነው እያሉ ያሳብቃሉ። እነዚህ ከታች የተዘረዘሩት ገፆች በሙሉ ጀዋር ላይ ግድያው ለመፈጸም ታቅዶ እንደነበረ ይገልፃሉ። መታወቅ ያለበት ነገር፦
1.ከታች የተዘረዘሩት በሙሉ #የዲጂታል_ወያኔ ገፆች ናቸው
2. ጃዋር ሊገደል ነው የሚለው ደጋፊዎችን ለማነሳሳት፣
3. ግድያው #በደመቀ የተባለበት ምክንያት ደግሞ ሁለቱ ብሄሮች ወደ ግጭት እንዲገቡ በማድረግ፣
4. ይህን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል እረፍት አልባ እንዲሆን ማድረግ እና መንግስት ላይ ጫና ለመፍጠር፣
5. ይህን ተከትሎ መንግስት እርምጃ ቢወስድ ደግሞ ተገደልን መምራት አልቻለም የሚሉ አጀንዳዎችን ለሁለቱ ብሄሮች ማቀበል
6. ኦዴፓ እና አዴፓን በማቃቃር ህወሃት ተመልሶ እንዲመጣ ማመቻቸት የሚሉት ናቸው።
