
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
"አብዬታዊ ዲሞክራሲ ፀረ ዲሞክራሲ ነው ተባለ"!!!
ለ27 አመታት የህወሓት ልሳን በመሆን ስለ አብዬታዊ ዲሞክራሲ የሰበከን አዲስ ዘመን ጋዜጣ "አብዬታዊ ዲሞክራሲ ፀረ ዲሞክራሲ ነው ተባለ" ብሎት እርፍ። እዋይ እዋይ እዋይ እዋይ ደደቢት እስኪ ለማንኛውም ስብሐት ነጋ እና ጓደኞቹ አዬኻ ናይና በሉዋቸው።

