
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ትግራይ ውስጥ ከ 8በላይ የ ዓረና አባላት የሆኑ ሚስኪን ተጋሩ ገበሬዎች ከ 17ዓመት እስከ እድሜ ልክ ተፈርዶባቸው በእስር እየማቀቁ ይገኛሉ!
ባለፈው በ ትግራይ ቲቪ ስለዚጉዳይ ሲጠየቅ "ዓረና ኣባላቱን ከታሰሩ በኋላ ነው የሚመለምለው።" ብሎ ተሳልቅዋል።እና እኛም ወግ ደርሶን ይሄን ሓሰማ እንድንሳለቅበት ትናንትና በሰጠው ቃለመጠይቅ ላይ ክብር ጠቅላይሚኒስትራችንን ከ 10ግዜ በላይ ክብራቸውን ከፍ ዝቅ እያደረገ ይሰድባቸው እና ይሳለቅባቸው ስለነበር ወደ ኣዲስ አበባ ሲመጣ በቁጥጥር ስር መዋል አለበት።ታስሮ ክብደቱ ቢቀንስ ለጤናውም ጥሩ ነው። በነገራችን ላይ አምና ከ ቤቲ LTV ጋር ባደረገው ቃለምልልስ ዶ/ር አብይ እንዳያስራቸው በጣም ፈርተው ስለነበር "ክብር ጠቅላይምኒስትራችን" እያለ ነበር ሲያወራ የነበረው።ከፈለጋቹ ቪድዮውን YouTube ላይ አለ ደግማቹ እዩት።


-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47512
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: ትግራይ ውስጥ ከ 8በላይ የ ዓረና አባላት የሆኑ ሚስኪን ተጋሩ ገበሬዎች ከ 17ዓመት እስከ እድሜ ልክ ተፈርዶባቸው በእስር እየማቀቁ ይገኛሉ!
Hameddefenowoyane nbologna maid???