ይህ ቆንጆ ማህበር ነው፡ ግን መባል ያለበት በልዩነት ውስጥ ያለ አንድነት ሳይሆን፣ በአንድነት ውስጥ ያለ ልዩነት ነው
አስቡት፤ በልይነት ውስጥ ያለ አንድነት ማለት የተለያዩ ነገርች አንድ የሚመሳሰሉበት ነገር አለ ማለት ነው ። ይህ አይደለም የማህበሩ አባባል። የተለያዩ እምነቶች፣ ቋንቁዎች፣ ጎሳዎች አንድ ኢትዮጵያ የሆኑበት አገር ማለት ስለ ሆነ መባል ያለበት በአንድነት ውስጥ ያለ ልዩነት ነው ። አላማችሁ ቅዱስ ነው በርቱ ! መልካም መስቀል ለሁላችህን !!!