Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4589
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ለሳቅ ያህል: የአረና ፓርቲ ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች መታሰራቸው ሲነገር: ከእነዚህ የታሰሩ ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤታቸው ተመለሱ!!

Post by Abaymado » 30 Aug 2019, 10:11


ቢቢሲ እንደዘገበው:አቶ ዜናዊ አስመላሽ የተባሉት የአረና አባል: ከአባልነቱ እንዲወጣ ለማስገደድ 16 ፍየሎቹን ቆላ ተምቤን ወረዳ ንዑስ ወረዳ እንባ ቀይህ ቀበሌ እንዳሰሩበት ተናግሯል:: ከእነዚህ ከታሰሩት ውስጥ ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል: :lol: :lol:
ቁርጠኛ ማለት ይህ ነው! አረና እንደቆረጠ የሚያሳይ ነው:: :lol: :lol:

https://bbc.in/2zulkpH

አቶ ዜናዊ የተደጋገመ የግድያ ዛቻ ይደርስባቸው እንደነበር አብርሃ ደስታ ገልፆል::

አቶ ዜናዊ ለፖሊስ አቤቱታ ቢያቀርቡም: ከአረና አባልነትህ መውጣት አለብህ አለዚያ ፍየሎቹ አይሰጡህም እንደተባሉ ገልፀዋል::

Abaymado
Member
Posts: 4589
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ለሳቅ ያህል: የአረና ፓርቲ ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች መታሰራቸው ሲነገር: ከእነዚህ የታሰሩ ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤታቸው ተመለሱ!!

Post by Abaymado » 31 Aug 2019, 09:14

Ethiopian politician’s goats ‘taken hostage’
The goats of an opposition politician in northern Ethiopia have been taken hostage as part of a ploy by local officials to get him to leave politics, the head of the Arena Tigray party has told the BBC. The post Ethiopian politician s goats taken hostage appeared first on Nehanda Radio. :lol: :lol: :lol:

http://zimbabwe.shafaqna.com/EN/AL/568347

Abaymado
Member
Posts: 4589
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ለሳቅ ያህል: የአረና ፓርቲ ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች መታሰራቸው ሲነገር: ከእነዚህ የታሰሩ ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤታቸው ተመለሱ!!

Post by Abaymado » 31 Aug 2019, 15:24


ፍየሎቹ የታሰሩት ምናልባት ለአዲስ ዓመት ጥብስ ሊሆኑ ነው:: ምክንያቱም ፋኖ ትግራይ የሚደርሰውን በግናኛ ፍየል ስለሚነጥቃቸው ይሆናል!
ከሁሉም የሚገርመው ግን ሶስቱ ፍየሎች ለነፃነት ያደረጉትን ትግል ነው:: ወያኔ እንደተናቀ ያሳያል!

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: ለሳቅ ያህል: የአረና ፓርቲ ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች መታሰራቸው ሲነገር: ከእነዚህ የታሰሩ ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤታቸው ተመለሱ!!

Post by Degnet » 31 Aug 2019, 16:01

Abaymado wrote:
31 Aug 2019, 15:24

ፍየሎቹ የታሰሩት ምናልባት ለአዲስ ዓመት ጥብስ ሊሆኑ ነው:: ምክንያቱም ፋኖ ትግራይ የሚደርሰውን በግናኛ ፍየል ስለሚነጥቃቸው ይሆናል!
ከሁሉም የሚገርመው ግን ሶስቱ ፍየሎች ለነፃነት ያደረጉትን ትግል ነው:: ወያኔ እንደተናቀ ያሳያል!
Wejane eko be ante aemero new yalew enji be egna yelem sijemerem Wejane was only Enderta and Raya,they took the name from a pamphelet called Weyen in the 1980s.As an Endertan Wejane sibal tenish sga ende merfe tewega endemtelut yesemagnal.Though my father took my mother and a year old,oldest sister on his shoulder to escape what was going on in Mekelle in 1942,korfedfed aytebel

Post Reply