በመጨረሻ የኦሮሞዎች የኢትዮጵያን መንግስት ጠቅለው መያዝ ጭራሽ የማይታረቁና እጅግ ስር የሰደደ ጥላቻን ለዘመናት ያስተናገዱትን አክራሪ አማራዎችና አክራሪ ትግሬዎችን የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው በምለው ፈልጥ ስር አሰለፈ:: ወያኔ ስልጣን ላይ እያለ መንግስቴን ልገለብጥ ነው ብሎ ያሳሰረውን አሳምነው ጽጌን ጠቃሚ ሆኖ ስላገኘው አብሮት ለመስራት ተስማማ:: አሳምነው ጽጌ የ16 ኛውን የኦሮሞ መስፋፋት እየተባለ የሚተረከውን ተረት አማራ የተዋረደበትና ርስቱን የተቀማበት ዘመን ነበር ብሎ በቁጭት ስያወራ ወያኔዎች በጥሞና አዳምጠውታል ከርሱ ጋርም ሀዘን ተቀምተዋል:: ሁለቱም የየራሳቸው እንባ ያነባሉ:: አሳምነው 500 አመት በፍት ከአማራ ተወሰደበት ብሎ የሚያስብ ርስት ስሆን ወያኔዎች ደግሞ ኦሮሞዎች አንድ ጥይት ሳይቶክሱ ከስልጣናቸው ያባረሯቸውን የእንድ አመት ትዝታ ነው:: በጊዜ ይለያዩ እንጂ የሁለቱ ቁጭት ከስልጣን መባረር ነው::
ህወአት ማለት አክራሪ የትግራይ ሌቦች ቡድን ነው:: የተደራጁት ለዝርፊያ ነው ብንል ሃመት አይደለም ለ27 አመታት ያየን ጉዳይ ነው:: አሳምነው ጽጌም በልቡ በትግሬዎች መደራጀት እጅግ ይቀናል ለአማራም ይመኛል:: ለዚህ ደሞ የአማራ ገበሬ ያክል ፖለቲካ ያልገባቸው ግን ደረቅ ጉራና ዛቻ ብቻ ኦሮሞዎቹን ከስልጣን አስበርግጎ አማራን ወደ ስልጣን ያመጣል ብሎ የሚያስብ የጅሎች ድርጅት አብን ከሆላ ሆኖ መሰረተ:: ከዚያ ሃይሉን በሙሉ አማራን ማስታጠቅ ተያያዘ:: አሳምነው ጽጌ ለህዋሃት ከላይ የተላከ እንጂ እንዲሁ የመጣ አይደለም:: ስውር ግንባር መፍጠር አማራጭ አልነበረውምና በስውር ተደራጁ:: አሳምነው ጽጌ የትግራይ አኩራፊዎችን እንደ ትልቅ ወንድም ተመለከተ:: የማያልቅ ሀብትና ጦር መሳሪያ አከማችተው ለክተቱ መልስ የሚሰጥ አኩራፊ ቡድን ማሰስ ያዙ:: የአኩራፊ እጥረት መቸም በኢትዮጵያ ስለማይጠፋ በገፍ አገኙ::
እነዚህ ጎጠኞቭና ከሃዲዎች ብዙ ደም አፈሰሱ ንብረትም አወደሙ ግን የትም እልደረሱም ምክንያቱም ከራሳቸው ቤሄር ለሃቅ የቆሙና ለኢትዮጵያ እዳሴ ራሳቸውን የሰጡ በትግራይም በአማራም በአመራር ላይ የነበሩ ስላሉ:: አላማቸውን ለማሳካት የአዲሱን መንግስት መሪዎች ማስወገድ ግድ ሆነ:: የአማራውን ክልል ግዲያ ራሱ አስምነው ጽጌ ስመራ የአዲስ አበባውን የጀነራል ሳህሬ ምስትና ቀደም ብሎ 400 ሚሊዮን ብር ሰርቆ የተከስስው ከሰራዊቱ ከተባረረ 10 አመት የሆነው ጀነራል መሩ:: የጀኔራሉ ምስት በስውር ትግራይ ከመሸገው ጋር አብራ ከኢትዮጵያ ጋር እድሉን የጣለውን ባሏን ከዳች:: ያለምንም ማመንታት ባሏን ለማስገደል ተስማማች:: ግዲያው ከቤት የተጠነሰሰ እንዳይመስል ከእማራው ሽብር ጋር እንዲካሄድ ከህይሃት ለሁለቱ ግንባር መሪዎች ትእዛዝ ተሰጠ:: አሳምነው ጽጌ ጏዶቹን ስፈጅ ሳህሬን ለመግደል ተልኮ የተቀበለው ጀኔራል በጀኔራል ሳህሬ ምስት ድጋፍ ሽጉጡን አቀባብሎ እቤቱ ጠበቀው:;
ጀኔራሉ ከነጠባቂው አስር አለቃ ቤቱ ስደርስ ስላምታ ከተለዋወጡ ቦሃላ ጀኔራሉ ለመቀመጥ ዞር ስል ከሆላ ተኩሶ ገደለው:: ይህን ያየ ቦዲ ጋርድ አጸፋውን መልሶ ገዳዩን ጀኔራል ገደለው:: ከመጋረጃ በስተጃርባ ክላሽ ይዛ የነበረች ወየኔ ኮለኔል የጀኔራሉ ምስት ማለት ነው አስር አለቃውን ገደልኩት ብላ አቆሰለችው:: አስር አለቃው እንደ ዳኔ የቀረውን ጉድ ያወጣል:: የዚያ ሰው ይበለን::
Re: የመፈንቅለ መንግስቱ ጉድና የጀነራል ሳህሬ በገዛ ምስቱ ሸር መሞት ---------------------- በነው በራሴ
Ye lejochewan abat tegedel/tasgedel alech ende,yehen sew hulu gize stelaw zem belo aydelem,hulachenenm yetelal/Geta Eysusen sayker enkuan,slezih sew ande neger malet erasum yasafral.
Re: የመፈንቅለ መንግስቱ ጉድና የጀነራል ሳህሬ በገዛ ምስቱ ሸር መሞት ---------------------- በነው በራሴ
Ye lejochewan abat tegedel/tasgedel alech ende,yehen sew hulu gize stelaw zem belo aydelem,hulachenenm yetelal/Geta Eysusen sayker enkuan,slezih sew ande neger malet erasum yasafral.