Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 44420
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

እኔ ሆረስ ኃይለ ብርሃን ጥያቄ አለኝ! እጅግ ወሳኝ በሆነው የምክክር ጉባኤ መዝጊያ ላይ አቢይ አህመድ አሊ ለምንድን ነው ያልተገኘው? ይህ ጥያቄ መመለስ አለበት!

Post by Horus » Today, 18:21

የመላ ምት አይነቶች፡

(1) አቢይ አህመድ አሊ በምክክሩ ጉባኤ ዉሳኔዎች ስለአልተደሰተ ነው ፤ ተናዶ ፣ ተበሳጭቶ ነው

(2) ኢትዮጵያና አሜሪካ እጅግ ወሳኝ የሆነ ወታደራዊ ጂኦፖለቲካዊ ስምምነት በዋሽንግቶን እያደረጉ ስለሆነ በእኔ ሆረሳዊ ጥርጣሬ አቢይ አህመድ በከፍተኛ ምስጢር ያለው አሜሪካን አገር ነው የሚል ነው

(3) አዲስ አበባ ቢሆንም ወደ ወደ አሜሪካ የተላኩትን ል ኡ ክ ለመከታተል ቢሮው ውስጥ 23/7 እየሰራ ነው

በእኔ ግምት ከዚህ ሌላ ም ክ ን ያ ት ካለ ጠንካራ ጉንፋን አሞት ሊሆን ይችላል

(4) አንዳንድ ወዳጆቼ የጠረጠሩት ደሞ መጨረሻ ላይ የውስጥ ሴኩሪቲው በጉባኤው ውስጥ የታቀደ አደጋ ስለአገኙ ነው ይላሉ

እንሳ ምንድን ነው ትክክለኛው ነገር!

Horus
Senior Member+
Posts: 44420
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: እኔ ሆረስ ኃይለ ብርሃን ጥያቄ አለኝ! እጅግ ወሳኝ በሆነው የምክክር ጉባኤ መዝጊያ ላይ አቢይ አህመድ አሊ ለምንድን ነው ያልተገኘው? ይህ ጥያቄ መመለስ አለበት!

Post by Horus » Today, 18:31

ለመሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራችን ጌዲዮን በምክክር ስብሰባ ወስጥ ነበርን? ወይስ እሱም ያለው አሜሪካ ነው?

Horus
Senior Member+
Posts: 44420
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: እኔ ሆረስ ኃይለ ብርሃን ጥያቄ አለኝ! እጅግ ወሳኝ በሆነው የምክክር ጉባኤ መዝጊያ ላይ አቢይ አህመድ አሊ ለምንድን ነው ያልተገኘው? ይህ ጥያቄ መመለስ አለበት!

Post by Horus » Today, 18:35

በኢትዮጵያና አሜሪካ ዲፕሎማሲ ታሪክ ምናልባት በንጉሱ ዘመን ኬኔዲ ሲጋብዛቸው ካልሆነ በተቀል በዚህ መልክ የኢዮጵያ ል ኡካን ባፔንታጎን ተገኝተው አያውቁም ። በኔ እምነት አቢይ አህመድ ይህን ል ኡክ የመራ ይመሰኛል




Affable
Member
Posts: 897
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: እኔ ሆረስ ኃይለ ብርሃን ጥያቄ አለኝ! እጅግ ወሳኝ በሆነው የምክክር ጉባኤ መዝጊያ ላይ አቢይ አህመድ አሊ ለምንድን ነው ያልተገኘው? ይህ ጥያቄ መመለስ አለበት!

Post by Affable » 60 minutes ago

One of the reasons might have been he wanted to stay above the fray. He might not like it to be judged that he personally pushed the scale to favor one side or the other.
He is the prime minister, the leader of the whole Ethiopians.
ሽመልስ አብዲሳ however is the leader of Oromia. He could be partisan in his politics without getting serious pushback.
In fact. I like his being not involved in the day-to-day give and take.

Selam/
Senior Member
Posts: 18541
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: እኔ ሆረስ ኃይለ ብርሃን ጥያቄ አለኝ! እጅግ ወሳኝ በሆነው የምክክር ጉባኤ መዝጊያ ላይ አቢይ አህመድ አሊ ለምንድን ነው ያልተገኘው? ይህ ጥያቄ መመለስ አለበት!

Post by Selam/ » 44 minutes ago

ዓይነ ኩሉ
ምናልባት ከትግሬ ውሽማው ጋ እየተላፋ ሳይሆን አይቀርም!



Horus wrote:
Today, 18:21
የመላ ምት አይነቶች፡

(1) አቢይ አህመድ አሊ በምክክሩ ጉባኤ ዉሳኔዎች ስለአልተደሰተ ነው ፤ ተናዶ ፣ ተበሳጭቶ ነው

(2) ኢትዮጵያና አሜሪካ እጅግ ወሳኝ የሆነ ወታደራዊ ጂኦፖለቲካዊ ስምምነት በዋሽንግቶን እያደረጉ ስለሆነ በእኔ ሆረሳዊ ጥርጣሬ አቢይ አህመድ በከፍተኛ ምስጢር ያለው አሜሪካን አገር ነው የሚል ነው

(3) አዲስ አበባ ቢሆንም ወደ ወደ አሜሪካ የተላኩትን ል ኡ ክ ለመከታተል ቢሮው ውስጥ 23/7 እየሰራ ነው

በእኔ ግምት ከዚህ ሌላ ም ክ ን ያ ት ካለ ጠንካራ ጉንፋን አሞት ሊሆን ይችላል

(4) አንዳንድ ወዳጆቼ የጠረጠሩት ደሞ መጨረሻ ላይ የውስጥ ሴኩሪቲው በጉባኤው ውስጥ የታቀደ አደጋ ስለአገኙ ነው ይላሉ

እንሳ ምንድን ነው ትክክለኛው ነገር!

Dama
Member+
Posts: 9202
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: እኔ ሆረስ ኃይለ ብርሃን ጥያቄ አለኝ! እጅግ ወሳኝ በሆነው የምክክር ጉባኤ መዝጊያ ላይ አቢይ አህመድ አሊ ለምንድን ነው ያልተገኘው? ይህ ጥያቄ መመለስ አለበት!

Post by Dama » 33 minutes ago

Selam/ wrote:
44 minutes ago
ዓይነ ኩሉ
ምናልባት ከትግሬ ውሽማው ጋ እየተላፋ ሳይሆን አይቀርም!



Horus wrote:
Today, 18:21
የመላ ምት አይነቶች፡

(1) አቢይ አህመድ አሊ በምክክሩ ጉባኤ ዉሳኔዎች ስለአልተደሰተ ነው ፤ ተናዶ ፣ ተበሳጭቶ ነው

(2) ኢትዮጵያና አሜሪካ እጅግ ወሳኝ የሆነ ወታደራዊ ጂኦፖለቲካዊ ስምምነት በዋሽንግቶን እያደረጉ ስለሆነ በእኔ ሆረሳዊ ጥርጣሬ አቢይ አህመድ በከፍተኛ ምስጢር ያለው አሜሪካን አገር ነው የሚል ነው

(3) አዲስ አበባ ቢሆንም ወደ ወደ አሜሪካ የተላኩትን ል ኡ ክ ለመከታተል ቢሮው ውስጥ 23/7 እየሰራ ነው

በእኔ ግምት ከዚህ ሌላ ም ክ ን ያ ት ካለ ጠንካራ ጉንፋን አሞት ሊሆን ይችላል

(4) አንዳንድ ወዳጆቼ የጠረጠሩት ደሞ መጨረሻ ላይ የውስጥ ሴኩሪቲው በጉባኤው ውስጥ የታቀደ አደጋ ስለአገኙ ነው ይላሉ

እንሳ ምንድን ነው ትክክለኛው ነገር!
He could be visitibg his UAE bf, relaxing in Burj Khalifa.

Horus
Senior Member+
Posts: 44420
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: እኔ ሆረስ ኃይለ ብርሃን ጥያቄ አለኝ! እጅግ ወሳኝ በሆነው የምክክር ጉባኤ መዝጊያ ላይ አቢይ አህመድ አሊ ለምንድን ነው ያልተገኘው? ይህ ጥያቄ መመለስ አለበት!

Post by Horus » 9 minutes ago

Affable wrote:
60 minutes ago
One of the reasons might have been he wanted to stay above the fray. He might not like it to be judged that he personally pushed the scale to favor one side or the other.
He is the prime minister, the leader of the whole Ethiopians.
ሽመልስ አብዲሳ however is the leader of Oromia. He could be partisan in his politics without getting serious pushback.
In fact. I like his being not involved in the day-to-day give and take.
የሆነ ሰው አንድ ሌላ ምክኛት ይጠቅሳል ብዬ ነበር። ኦገስት 22 እና 23 ቀን ያል ቡርሃን ተቃዋሚዎች እነ ሃምዶክ አዲስ አበባ ተሰብስበው ነበር ። አል ቡርሃን ያቀረበውን የምክክር ሃሳብ ተቃውመው ተበታተኑ ። አቢይ ለሱዳኑ ስብሰባ ሲል የራሱን ምክክር ይቀራል ማለት ያስቸግራል ።

ካንተ ጋር የማልስማማው ለምን መሰልህ?

አቢይ በምክክሩ መክፈቻ ላይ በከፈተኛ ደራጃ ተገኝቷል ። የምክክሩን ውጤት ቢወደውም ቢጠላውም ከመላው ኢትዮጵያ መጥተው 40 ቀንና 40 ለሊት ለለፉት ተራ ዜጋዎች ምስጋና አቅርቦ በሰላም ወደየአራቹና አዲሱ አመት ግቡ ብሎ ማሰናበት ግዴታ እጅግ ግዴታ ነበር። ያቢይ ሰዎች ስለ ፓፕሊክ ሪሌሽን በጣም የሚጨነቁ ሰዎች ናቸው። ይህ ሁሉ 4 ሺ ሰው ይዞት የሚሄድ ት ዝ ታና ስሜት አለ ። ያቢይ አለ መገኘት በፍጹም እንደ ቀላል ነገር ማየት አይቻልም።

የቀረቡት 400 ምክረ ሃሳቦች ምክር (ሪኮሜንዴሽን) እንጂ ተፈጻሚ ውሳኔዎች አይደሉም ። ስለዚህ በኔ እምነት ምንም አቢይን የሚጎዱ ነገሮች አልተፈጸሙም ።

ስለዚህ ልሳሳት እችላለሁ ፣ አቢይ ኢትዮጵያ ውስጥ አልነበረም ። በሌላ በኩል ኢትዮጵያና አሜሪካ ያደረጉት ስምምነት እጅግ ግዙፍ ነገር ነው። ልብ በል ንግግር የሚደረገው ከትራምፕ ጋር ነው።

ይህ ስምምነት ሲደረግ በግድ ግብጽ አለችበት ፣ ማለትም ትራምፕ በኢትዮጵያና ግብጽ መሃል ሚዛን መጫውትና በሁለቱም አገሮች ላይ ተጽኖ መጫን ይፈልጋል ። ስለዚህ አቢይ ብቻ ሳሆን አል ሲሲም በምስጢር ዋሽንግተን ውስጥ ቢሆን አልገረምም።

የቀይ ባህርና ህንድ ውቂያኖስ ሰላም ተነስቶ ግብጽ የለችበትም አይባልም

አቢይ ደሞ በግልጽ ላሜሪካኑ ጄኔራል ያፍሪካ አዛዥ ነግሮታል ማለትም ኢትዮጵያ ካሜሪካ ጋር ለመተባበር ዝግጁ ናት ግ ን የባህር በር ይዘን የባህር ኃይል ጋር ብቻ ነው ወጥተን ሰፈሩን የምንጠብቀው ብሎታል ።

ስለዚህ እኔ አሁንም እምነቴ አቢይ አሜሪካ ነው ያለው ወይም የነበረው ባይ ነኝ።

Post Reply