Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Meleket
- Member+
- Posts: 5156
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » Yesterday, 06:41
ከደማቁ የኤርትራ 35ኛ የነጻነት በዓል ማግስት እንሆ በጽምዶ 38 እና 39 ይዘት ዙርያ ዳግም ተገናኝተናል፡ የጽምዶንም ታሪክ መልክ መልኩን ለማስያዝ።
ጽምዶ 38 እና 39ን በጥቂቱ ገረፍ ገረፍ አድርገን ለማድመጥ እድሉን አግኝተን ነበር፡ ነጻ እይታችን እንሆ። ጽምዶ-38፡ የ35ኛ የነጻነት በዓላችንን ድምቀት በመግለጽ ትጀምራለች ብለን ገምተን ነበር። እንደጠበቅነው አልመጣችም። እንደተባለው ለ35ኛ የነጻነት በዓላችን ልዩ ድምቀት የሰጠ፡ የ15 ደቂቃዎች ደማቅ የርችት ተኩስ በቴሌቭዝን መስኮት ተመልክተን ነበር። አንዳንዶች እንደሚለት “ማሕበራዊ ፍትሕ እና ፍትሓዊ ተጠቃሚነት” ወዘት የሚል መርህ የሚከተለው የኤርትራ መንግስት፡ 15 ደቂቃ ሙሉ አስመራ ውስጥ ርችት ከመተኮስ፡ ለምን በ6ቱ የሃገሪቱ ዞባዎች ከፋፍሎ፡ የበዓሉን ድምቀት በመላዋ የሃገሪቱ ክፍሎች ይበልጥ አላንጸባረቀም የሚል ሃሳብ ማቅረብ፡ ለወደፊቱ ለሚደረጉት ተመሳሳይ ድግሶች ጠቃሚ እንደሚሆን በማሰብ ነው።
ጽምዶ 38 በጦቢያ ቅድመ-ምርጫ የተለቀቀ፡ “ጎሞቹ” በተባለ የጦቢያ ወታደራዊ ጀነራል ንግግር ዙርያ ያጠነጠነ መልእክት ይዟል። “ጎሞቹ” የተባለው “ተሾመ ገመቹ” ለማለት ይመስላል። ‘ምርኮኛ ጀነራል” የተባለው አንዴ “ጎሞቹ” ሌላ ግዜም “ወዲጎሞቹ” ተብሎ የተጠቀሰው ባለስልጣን ባገሩ ቴሌቭዥን፡ ጽምዶን በተመለከተ የ20 ደቂቃ ቃለምልልስ ከአንድ “ትግራዋይ ባንዳ” ጋዜጠኛ ጋር እንዳከናወነ ይገልጻል ኣወሉ። ይህን የ20 ደቂቃ ቃለ ምልልስ ለመግለጽ፡ ኣወል ከ25 ደቂቃዎች በላይ ትንታኔ ሲሰጥ፡ ከ25 ግዜ በላይ “ጎሞቹ” የሚለውን ቃል ሲያነሳም ተስተውሏል። ለእያንዳንዷ ደቂቃ ቢያንስ ቢያንስ ኣንድ “ጎሞቹ” መሆኑ ነው!
በ9ኛ ደቂቃው የጽምዶው አጋፋሪ የቦርትሱዳኑን ዝግጅት በተመለከተ በሚመስል መልኩ “ጽምዶ የአፍሪካ ቀንድ ምሑራንን ይዞ ከተፍ ብሏል” ቢልም እንኳ ከኤርትራ በኩል “ምሑራን” የተባሉት እነማን እንደሆኑ አልገለጸም። አወል “የጽምዶ አመራሮች ሁሉም ሲቪል ናቸው፡ ተቃዋሚዎች ደግሞ የጦር ጀነራሎች” ሲልም ተደምጧል፡ ከዚህ በፊት፡ በዚህ በዘመነ ድሮን፡ “ዙ-23 ነኝ” የሚለው አወሉ እንዲሁም የትግራዩ የጽምዶ-ሰው ብርሃነም ወታደር መሆናቸውን አስረግጠው ነግረውን እንደነበር እናስታውሳለን።
ኣወል በዚህ “ጎሞቹ” የሚለውን ቃል ኣለ ቅጥ ኣጋንኖ ባነገሰበት የጽምዶ ዝግጅቱ፡ “ዓቅመ-ቢስ ምላሱ ረዥም ነው!” የሚል ምሳሌ በመጠቀም፡ የጀነራሉንና የብልጽግኖችን ምላስ ማርዘም ለመከርከም ሞክሯል። ኣያይዞም ጀነራሉ “በሬና ቀበሮ ባንድላይ ሊጠመዱ አይችሉም!” ያሉትን ቃል በማንሳት “ሻዕብያና ሕወሓት ባንድላይ ሊጠምዱ አይችሉም” የሚል ትርጓሜ ሲሰጥ ተስተውሏል። ጀነራሉን ይጠይቅ የነበረውን ጋዜጠኛ ፍራቻ በማንበብ፡ የተረጋጋ መንፈስ አይነበብበትም በማለት ያብጠለጠለው የጽምዶ-አጋፋሪ፡ ጀነራሉ “ሕወሓትና ፋኖ በባህርያቸው ባንድላይ አይጠምዱም” ለማለት ፈልገው ሊሆን እንደሚችሉ ለመጠርጠር አልፈለገም። አወል በዚህ መልእኽቱ “የገጽታ ንባብ ኤክስፐርት” እንደሆነም ጠቁሞናል፡ በመሆኑም ጋዜጠኞቻችን ቃለምልልስ በሚያካሂዱበት ወቅት ገጽታቸው ላይም ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው ግሩም ትምህርት ሰጥቷል። ይሰማል የዓለም ጋዜጠኞች!
በ23ኛ ደቂቃ “ጀነራሉ ጽምዶ በሚያራግቡ አካላት ላይ እርምጃ እንወስዳለን” ማለታቸውን ተከትሎ፡ አወሉ የግሌ መልስ ነው በማለት “እስከ አሁን ታድያ ማን እጃችሁን ያዘው። ብልጽግና ዓቕም ደልባ፡ ጽምዶ በሚያካሂዱ የኤርትራ የኢትዮጵያ የትግራይና የሱዳን ህዝብ ላይ እርምጃ እወስዳለው ማለቷ ገራሚ ነው። ዓቅም ቢኖራት ኖሮ የአማራን ህዝብ በድሮን እያደባዩት እንዳለው ጽምዶ ላይም በሞከሩት ነበር።” ሲል ተደምጧል አያይዞም የግሌ መልስ ይሰመርበት በማለት “ወደ ትግራይ የምትተኮስ አንዲትም ትሁን ጥይት፡ ኤርትራ ላይ የጦርነት አዋጅ እንደማወጅ ነው የምንቆጥረው። ‘ጎመቹ’ ያኔ መሬት ላይ የት እንደምንጠብቅህ እወቅ!” በማለት በምላሱ ጉራ ቢጤ ሲቸበችብ ተስተውላሏ፡ ጢሙ ሽበት የወረረው “ስለ ፊዚካል ዲማርኬሽንና ድንበር አስፈላጊነት” አንዲትም ቃል የማይተነፍሰው አወሉ።
ቀጥሎም፡ “ጽምዶ አድማሱን አስፍቶ የኤርትራ የኢትዮጵያ የሱዳንንና የትግራይን ህዝብ አቅፏል” በማለቱ፡ ትውልዱ ከሽሬም ይመዘዛል እየተባለ የሚታማዉ ኤርትራዊው የጽምዶ አጋፋሪ አወል፡ ለሃገረ-ትግራይ እውቅና የሰጠ መስሏል። ደስ ይበልሽ ሃገረ ትግራይ በተለይም የትግራይ ህዝብ የትግል መዲናዋ ደደቢትና ሽሬ ደስ ይበላችሁ!
“ጽምዶ ብልጽግናን የናጠና ያናወጠ ናላቸውንም ያዞረ የህዝብ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ነው” ያለው አወል፡ “ይህን ሰላማዊ የህዝቦች እንቅስቃሴ ለመግታት የሚጥር ማንኛውንም ሃይል መሬቱ ላይ ያገናኘን ያኔ የምናደርገውን እናሳየዋለን” ሲል በሰላማዊ መንገድና በምላሱ ዝቷል።
ከዚህ ጉዳይ በመለስ፡ ጽምዶ 38 ስለ የጦቢያ ሃገራዊ ምርጫ ኢፍትሓዊነት ሳይታለም የተፈታ ሓቅ መሆኑን ሲደሰኩር ተደምጧል። ምርጫ የሚያካሂዱ አገራት፡ የዲሞክራሲ ሰርቲፊኬት ተቀብለው፡ ብድር ለመቀበል ራሳቸውን ሲያመቻቹ እንደሆነም ጠቁሟል። “ኢትዮጵያ በታሪኳ፡ ታሪክ የሚደግሙ እንጂ ታሪክ የሚፈጥሩ መሪዎችን አልታደለችም” ያለው የጽምዶው አጋፋሪ አወል፤ የዓዲኳላዋ የእታችን ልጅ አቶ መለስ ዓባይን ገድቦ ብርቅ ታሪክ እንደፈጠረ የዘነጋ መስሏል። የታሪክ በጎ በጎ ጎኑም አሁንም አሁንም ሊደገም እንደሚችል ያጤነ አልመሰለም ወዳጃችን አወሉ። የኢትዮጵያዉያን የዓድዋ ድል በሶማሊያ መደገሙንም የዘነጋ ይመስላል ብለንም ሓቁን አልገልጥለትም፡ የካራማራ ማለትም የምስራቁ ድል ምን እንደሆነ ሊያውቅ ስለማይችል! መደገም ያለበት ታሪክ መደገም፡ መፈጠር ያለበት ታሪክም መፈጠር እንዳለበትም አልገባውም።
በ35 ደቂቃም “ወንጀሉ ከባድ ስለሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ ስልጣኑን ለቆ የሚኖርበት ቁመና የለውም” በማለትም የብልጥግናው ቁንጮ ላይ ተረማምዷል። ይህ አለም ዓቀፋዊ እውነት ፍንትው ብሎ የሚታየው ሰዉየው ዓሰብ መመኘቱና ካቅሙ በላይ ህልም ማለሙን ግምት ውስጥ ስናስገባ ነው!
የጽምዶው አጋፋሪ የጦቢያን መሪዎች ሲወቅስም፡ ኃይለስላሴን በወሎው ድርቅ ሲወቅስ፡ ደርጉንም ጦርነት ጦርነት በመጫወቱ ሲወቅስ፡ ይህን ፉርሽ አዙሪት ተከትሎም ብልጽግና “ዓሰብ ዓሰብ ባሕር ባሕር” መጫወቱን ገልጾ ሲወቅስ፡ የትግራይ የብልጽግና ምሰሶዎችን እነ ስታሊንን ሃይለ ደደቢትን ቢተውንና ጎደፋይን ላለማስቀዬም፡ የኤርትራ መሬትን ወርረው ለዘመናት የዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ አስተጓጉለው፡ በኤርትራ ህዝብ ዕድልና ሰላም ላይ ታሪክ የማይሽረው ጠባሳ የፈጸሙትን የወያኔዎችን የኢሓዴግ ስርዓትን ግን ሲወቅስና ሲነቅፍ አልታዘብነውም። የጽምዶው አጋፋሪ መርጦ አልቃሽነት ፍንትዉ ብሎ ታይቶናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
በ45ኛ ደቂቃም የብልጥግናውን ወፈፌ መሪ “ራሱን እንደ የአምላክ መልክእክተኛና ነብይ ነው የሚቆጥረው” በማለት በብዙ የአፍሪካና የዓለም መሪዎች ላይ የሚታየውን ባህርይ ገልጿል። እራሱ የጽምዶው አጋፋሪ አወላችን የኛን ብረዚደንት ልብ ለማማለል ስማቸው አደናግሮት ነው መሰል “ነብይ” እያለ ሲያንቆለጻጽሳቸው በተለያዩ የጽምዶ ንግግሩ አድምጠን ነበር። ከመድኃኒታችንና ጌታችን ክርስቶስ በኋላ የነብያት ዘመን እስከነ አካቴው ማክተሙ አልገባውም። እርግጥ ነው የጽምዶው አጋፋሪ የብረዚደንታችንን አጥንታችውንም ቆጥሮ “ሓባ-አጽሙ” እያለም ሲጠቅሳቸውና ማሲንቆውን እየገዘገዘ አዚጥም አዚጥም ሲያስብላት ይደመጣል።
ጽምዶ 38 ሲጠቃለል፡ “ሻዕብያ ከብልጽግና ጋር ስውር ንግግር ያዟል” የሚል ዜና ውሸት መሆኑን፡ በኤርትራ በኩል ትግራይን የነጠለ ምንም ዓይነት ንግግር ከብጽልግና ጋር እንደማይካሄድ ቁልጭ አርጎ ገልጾ፡ የነ ሃይለ ደደቢትን ስጋት ለመቅረፍ በመሞከር፡ ድል ለሰፊው ሕዝብ በማለት ዝግጅቱን ቋጭቷል።
ጽምዶ 39
ፈጠን ብላ በጥድፊያ የወጣችው ጽምዶ 39 ደግሞ ትግራይ በብልጽግና ድሮን በተመታችበት ማግስት ብትቀርብም፡ ለሰላም ጥሪ ታቀርባለች፡ የትግራይን ህዝብ ለመታደግም ሞራላዊ ድጋፍ ታደርጋለች ብለን ብንጠብቅም፡ ስለ የጦቢያ “ምርጫ” ፉርሽነት በመተንተን፡ አንድ የምስራች ዜና አቅርባለች፡ ጽምዶ በኒውዮርክ በብራሰልስና በአዲስ አበባ በመንግስታት ጽሕፈት ቤቶች ውስጥ መግባቷም ተነግሯል።
የጽምዶው አጋፋሪ ያያ ሰይድ ልጅ አወል፡ ኢትዮጵያ ውስጥ “አሸባሪዎች” ቤተክርስትያኖችን እንዳቃጠሉ ገልጿል። ይህን እኩይ ድርጊት የፈጸሙት መንግስታዊ አሸባሪዎች ናቸው በማለትም ሃይማኖታዊ አሸባሪዎችን ነጻ ለማውጣት ቅኔ ሲቀኝም ተስተውሏል። የኤርትራ መንግስት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ውስጥ ለውስጥ ቦተሊካዊ ንግግር ጀምሯል የሚል አሉባልታና የለየለት ውሸት መሆኑን ዳግም በመግለጽ፡ የአሜሪካ መንግስትን ግን ለዘመናት እናቀርበው የነበረ ሃሳብ ጋር በመስማማታቸው ከአሜሪካኖች ጋር ግንኙነታችን ከነበረው በተሻለ ደረጃ ላይ አለን በማለት ሲያትት አድምጠነዋል።
ቀጥሎም ኤርትራ በተባበሩት መንግስታት መድረክ፡ አንድ የሆነ ክፍል ውስጥ “ምክትል ብረሲደንት” ሆና መመረጧን በደስታ ስሜት የምስራች ነግሯል። እኛም “ፊዚካል ዲማርኼሽን ላይ የሚያደርስ ከሆነ ግሩም ዲብሎማሲያዊ ድል” ብለናል። ምንም እንኳ ኤርትራ እንደ ሃገር “ምክትል ብረሲደት” የሚለውን ቃል ብዙም የምትጠቀምበት ሃገር ባትሆንም፡ በተባበሩት መንግስታት መድረክ ይህን ሹመት መጎናጸፏን ለማወቅ አስችሎናል ጽምዶ 39። ለዚህ ድልም ለዕንቁዋ አምባሳደራችን ላያ-ሳርያም ልጅ ለወ/ሮ ሶፍያ ተስፋማርያም ምስጋና ሲያቀርብም አስተውለናል ያያ ሰይድ ልጅ።
በዚሁ የጽምዶ 39 ዲስኩርም፡ ከዚህ በፊት ጀነራል ፍሊጶስ ወልደዩሃንስ “የተቀኙለትን ቅኔ” አሁን ገና ያጣጣመ ሲመስል፡ “ጀነራላችን ወሬ አይወዱም ስራ እንጂ” በማለት ለመግለጽ መሞከሩ፡ ነገርና ቅኔ ከዓመት በኋላ የሚረዳው ዘገምተኛ ቢጤ መሆኑን ተገንዝበናል ወዳጃችን ያያ ሰይድ ልጅ። ጀነራሉ አስመራን ነጻ ባወጣው “ዛዛሚ ዅናት” በመባል በሚታወቀው፡ ከደቀምሓረ ጀምሮ የተደረገ የመጨረሻው ጦርነት ውስጥ የጦር መሪ ሆነው፡ የመገናኛ ሬዲዮናቸውን ይዘው፡ ጦር ይመሩ በነበሩበት ወቅት፡ ታጋይ ጋዜጠኞች ስለሁኔታው ጥያቄ ሲጠይቋቸው የሚያሳይ ታሪካዊ ተንቀሳቃሽ ምስል አቅርቧል። ያኔም የአሁኑ ጄነራል፡ ስንትና ስንት ወጣቶች ጦርነት ውስጥ ፊት ለፊት በሚተናነቁበትና፡ እሳቸውም ይህን ጦርነት እዬመሩ በነበሩበት ወቅት፡ “ለወሬ ግዜ የለንም” በሚል አኳኋን ከጋዜጠኛው ሲርቁ ተስተውለዋል። አዎን ያኔ ለወሬው ከድል በኋላ እንደርስበታለን ማለታቸው ነበር። አዎን “እንደ ጉንዳን በአንድ ዓላማ ተሰልፍው ጦርነት ውስጥ በመግባት፡ ጠላትን በማደባየት ፡ ህይወታቸውን በመሰዋት፡ ሃገር በመፍጠር ላይ ሁለንተናቸውን ለመሰዋት የተዘጋጁ ወጣቶችን በቅጡ የመምራት ድርብርብ ወታደራዊ ኃላፊነት ተጭኗቸው እያለ፡ ለወሬ ግዜው አልነበረም ለስራ እንጂ! አወልም ጭምር፡ እኒሁ ጀነራል ከሰራዊታቸው ጋር በግድብ ስራና ምረቃ ላይ በነበሩበት ወቅት ሊያናግራቸው አስቦ “ለወሬ ግዜ የለንም ለስራ እንጂ!” የሚል ቅልብጭብጭ ያለ ቅኔ ተቀኝተውለት እንደነበር ይታወሳል።
በዚሁ በጽምዶ 39፡ ወዳጃችን ያያ ሰይድ ልጅ አወሉ፡ ብረዚደንታችን ወደ ካይሮ ማቅናታቸውን ገልጾ በቀጣዩ ስራው፡ የግብጹን የሱዳኑንና የኛውን ብረዚደንት ፎቶ ከጽምዶ አባሎች ጎን እንደሚለጥፈው ገልጿል። እኛም ይህንን አስተውለን የግብጹ አልሲሲ ምን ስራ ቢበዛባቸው ነው ስልጣን ላይ ከወጡ ከሰኔ 2014 ጀምረው እስከ አሁን አንዴ ብቻ ወደ ኤርትራ ሲያቀኑ፤ የኛው ብረዚደንት ግን 9 ግዜ በይፋ ወደ ካይሮ ያቀኑት ምስጢሩ ምንድን ነው ብለን ለማጥናት ሞክረናል። ብረሲደንታችን 3 ግዜ በግብጹ የአልሲሲ የንግስና ዕለት ማለትም ሰኔ 8 ካይሮ ውስጥ በመገኘት አጋርነታቸውን እስከመግለጥም ደርሰዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ አልሲሲ፡ ኤርትራ ውስጥ ዩኒቨርሲቲ ሊሰራ ነው የሚል የመገናኛ ብዙሃን በሚባሉት ብዙሃንን ለማደናገር የተነዛ ወሬ በመስማታችን፡ ሰዉየው ባገሩ ከሰራቸው የትምህርት ተቋማት ይልቅ የሰራቸው መስጅዶች ይበዛሉ፡ ከ9ሽህ በላይ መስጅዶን ሰርቷል ወዘተ የሚል ሃተታ በማየታችን ገርሞን ፈገግ ብለናል። viewtopic.php?f=2&t=380519 ይህ ማለት ግን ከአልሲሲ ጋር የቀይ ባህርን የሰላም ጉዳይ በተናበበ መልኩ አናስኬደውም ማለት አለመሆኑ መታወቅ ይገባዋል። ለምን ቢባል ሁሉም ደንበሩንና ሃላፊነቱን አውቆ መጓዝ ስለሚገባው። እንደኛ እንደ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ፡ “ሓቀኛ ጽምዶ፡ በፊዚካል ዲማርኬሽን የተማከለ መሆን ይገባዋል” ምክንያቱም ጀግኖቻችን የተሰውት “ለዶብ ማለት ለድንበር” መከበር ስለሆነ!
አስቀድሞ አወል በጽምዶ 38 “ወደ ትግራይ የምትተኮስ አንዲትም ትሁን ጥይት፡ ኤርትራ ላይ የጦርነት አዋጅ እንደማወጅ ነው የምንቆጥረው። ‘ጎመቹ’ ያኔ መሬት ላይ የት እንደምንጠብቅህ እወቅ!” ብሎ በዛተው መሰረት፤ የመልስ ምት በሚመስል መልኩ፡ ትግራይ ውስጥ ሸራሮና ገማህሎ አካባቢ፡ የብልጽግና ድሮን ጉዳት ማድረሷን የሚገልጹ ዜናዎች በመስማታችን፡ ያገራችን ተቀኝዎች
አባኢሶሞ መሲሎም ዘራይ፡
አረሳሲኖም መሲሎም ዘራይ፡
ኪህረም ከሎ ስሒቆም ዳሕራይ! እንዲሉ
ውረድ እንውረድ ተባባሉና፡
አስደበደቡት አፋፍ ቆሙና!
የሚለው ዕድሜ ጠገብ ተረት ትዝ ብሎን፡ ትግራይ ውስጥ ሰለባ ለሆኑት ዜጎች መንግስተሰማይን ለወዳጅ ዘመዶቻቸውም መጽናናትን ተመኝተናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&.
ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ ኤርትራዉያን ሃገር በመፍጠር የተሰዉ ጀግኖችን ይበልጥ የምንዘክርበት ወርሃ ሰነ በመግባታችን ይህችን ቅኝታችንን አካፍለናችኋል።
Meleket wrote: ↑08 Dec 2022, 08:34
ኣብ በሊሕ መላጸ
ተሰሪዖም ከም ጻጸ፡
ኣብ በሊሕ መላጸ፡
ብመስዋእቶም ...
ዘስገሩ ብጾቶም፡
ዘይርሳዕ ውዕለቶም፡
ንሳቶም ...
ኣብ በሊሕ መላጸ ሚልዮናት ዘስገሩ፡
በጃ እናሓለፉ ፍቕሮም ዘመስከሩ፡
ሃገር ዝፈጠሩ፡
“አናብስ ስዉኣት” ወትሩ ይዘከሩ።
-
Meleket
- Member+
- Posts: 5156
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » Yesterday, 08:49
እላይ ፎቶሾፕ የለጣጠፈችው እታለም ሕጸጿን ለማሳዬት ያህል ነው።
ሲጀመር Exorcist መስቀል እንዴት እንደሚይዝ ምንም ዕውቀቱ እንደሌላት፡ መስቀል አያያዟ በጣም እንዳስፎገረባት፤ ሲቀጥል በኣፏ ጽምዶ እያለች በፎቶሾፗ እንዴት በትግራይ እናቶች ላይ እንደምትሳለቅ፡ ይህም ነዉር እንደሆነ፡ የትግራይ እናት ማለት እነ አይተ ወልደኣብ ወልደማርያምንም ያፈራች መሆኗን፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች የጠቆምንበት ጽሑፍን ለማማዝ ያህል ነው። ገብተው እንዲጎበኙ ጋብዘንዎታል viewtopic.php?f=2&t=290749&start=60
Meleket wrote: ↑Yesterday, 06:41
ከደማቁ የኤርትራ 35ኛ የነጻነት በዓል ማግስት እንሆ በጽምዶ 38 እና 39 ይዘት ዙርያ ዳግም ተገናኝተናል፡ የጽምዶንም ታሪክ መልክ መልኩን ለማስያዝ።
ጽምዶ 38 እና 39ን በጥቂቱ ገረፍ ገረፍ አድርገን ለማድመጥ እድሉን አግኝተን ነበር፡ ነጻ እይታችን እንሆ። ጽምዶ-38፡ የ35ኛ የነጻነት በዓላችንን ድምቀት በመግለጽ ትጀምራለች ብለን ገምተን ነበር። እንደጠበቅነው አልመጣችም። እንደተባለው ለ35ኛ የነጻነት በዓላችን ልዩ ድምቀት የሰጠ፡ የ15 ደቂቃዎች ደማቅ የርችት ተኩስ በቴሌቭዝን መስኮት ተመልክተን ነበር። አንዳንዶች እንደሚለት “ማሕበራዊ ፍትሕ እና ፍትሓዊ ተጠቃሚነት” ወዘት የሚል መርህ የሚከተለው የኤርትራ መንግስት፡ 15 ደቂቃ ሙሉ አስመራ ውስጥ ርችት ከመተኮስ፡ ለምን በ6ቱ የሃገሪቱ ዞባዎች ከፋፍሎ፡ የበዓሉን ድምቀት በመላዋ የሃገሪቱ ክፍሎች ይበልጥ አላንጸባረቀም የሚል ሃሳብ ማቅረብ፡ ለወደፊቱ ለሚደረጉት ተመሳሳይ ድግሶች ጠቃሚ እንደሚሆን በማሰብ ነው።
ጽምዶ 38 በጦቢያ ቅድመ-ምርጫ የተለቀቀ፡ “ጎሞቹ” በተባለ የጦቢያ ወታደራዊ ጀነራል ንግግር ዙርያ ያጠነጠነ መልእክት ይዟል። “ጎሞቹ” የተባለው “ተሾመ ገመቹ” ለማለት ይመስላል። ‘ምርኮኛ ጀነራል” የተባለው አንዴ “ጎሞቹ” ሌላ ግዜም “ወዲጎሞቹ” ተብሎ የተጠቀሰው ባለስልጣን ባገሩ ቴሌቭዥን፡ ጽምዶን በተመለከተ የ20 ደቂቃ ቃለምልልስ ከአንድ “ትግራዋይ ባንዳ” ጋዜጠኛ ጋር እንዳከናወነ ይገልጻል ኣወሉ። ይህን የ20 ደቂቃ ቃለ ምልልስ ለመግለጽ፡ ኣወል ከ25 ደቂቃዎች በላይ ትንታኔ ሲሰጥ፡ ከ25 ግዜ በላይ “ጎሞቹ” የሚለውን ቃል ሲያነሳም ተስተውሏል። ለእያንዳንዷ ደቂቃ ቢያንስ ቢያንስ ኣንድ “ጎሞቹ” መሆኑ ነው!
በ9ኛ ደቂቃው የጽምዶው አጋፋሪ የቦርትሱዳኑን ዝግጅት በተመለከተ በሚመስል መልኩ “ጽምዶ የአፍሪካ ቀንድ ምሑራንን ይዞ ከተፍ ብሏል” ቢልም እንኳ ከኤርትራ በኩል “ምሑራን” የተባሉት እነማን እንደሆኑ አልገለጸም። አወል “የጽምዶ አመራሮች ሁሉም ሲቪል ናቸው፡ ተቃዋሚዎች ደግሞ የጦር ጀነራሎች” ሲልም ተደምጧል፡ ከዚህ በፊት፡ በዚህ በዘመነ ድሮን፡ “ዙ-23 ነኝ” የሚለው አወሉ እንዲሁም የትግራዩ የጽምዶ-ሰው ብርሃነም ወታደር መሆናቸውን አስረግጠው ነግረውን እንደነበር እናስታውሳለን።
ኣወል በዚህ “ጎሞቹ” የሚለውን ቃል ኣለ ቅጥ ኣጋንኖ ባነገሰበት የጽምዶ ዝግጅቱ፡ “ዓቅመ-ቢስ ምላሱ ረዥም ነው!” የሚል ምሳሌ በመጠቀም፡ የጀነራሉንና የብልጽግኖችን ምላስ ማርዘም ለመከርከም ሞክሯል። ኣያይዞም ጀነራሉ “በሬና ቀበሮ ባንድላይ ሊጠመዱ አይችሉም!” ያሉትን ቃል በማንሳት “ሻዕብያና ሕወሓት ባንድላይ ሊጠምዱ አይችሉም” የሚል ትርጓሜ ሲሰጥ ተስተውሏል። ጀነራሉን ይጠይቅ የነበረውን ጋዜጠኛ ፍራቻ በማንበብ፡ የተረጋጋ መንፈስ አይነበብበትም በማለት ያብጠለጠለው የጽምዶ-አጋፋሪ፡ ጀነራሉ “ሕወሓትና ፋኖ በባህርያቸው ባንድላይ አይጠምዱም” ለማለት ፈልገው ሊሆን እንደሚችሉ ለመጠርጠር አልፈለገም። አወል በዚህ መልእኽቱ “የገጽታ ንባብ ኤክስፐርት” እንደሆነም ጠቁሞናል፡ በመሆኑም ጋዜጠኞቻችን ቃለምልልስ በሚያካሂዱበት ወቅት ገጽታቸው ላይም ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው ግሩም ትምህርት ሰጥቷል። ይሰማል የዓለም ጋዜጠኞች!
በ23ኛ ደቂቃ “ጀነራሉ ጽምዶ በሚያራግቡ አካላት ላይ እርምጃ እንወስዳለን” ማለታቸውን ተከትሎ፡ አወሉ የግሌ መልስ ነው በማለት “እስከ አሁን ታድያ ማን እጃችሁን ያዘው። ብልጽግና ዓቕም ደልባ፡ ጽምዶ በሚያካሂዱ የኤርትራ የኢትዮጵያ የትግራይና የሱዳን ህዝብ ላይ እርምጃ እወስዳለው ማለቷ ገራሚ ነው። ዓቅም ቢኖራት ኖሮ የአማራን ህዝብ በድሮን እያደባዩት እንዳለው ጽምዶ ላይም በሞከሩት ነበር።” ሲል ተደምጧል አያይዞም የግሌ መልስ ይሰመርበት በማለት “ወደ ትግራይ የምትተኮስ አንዲትም ትሁን ጥይት፡ ኤርትራ ላይ የጦርነት አዋጅ እንደማወጅ ነው የምንቆጥረው። ‘ጎመቹ’ ያኔ መሬት ላይ የት እንደምንጠብቅህ እወቅ!” በማለት በምላሱ ጉራ ቢጤ ሲቸበችብ ተስተውላሏ፡ ጢሙ ሽበት የወረረው “ስለ ፊዚካል ዲማርኬሽንና ድንበር አስፈላጊነት” አንዲትም ቃል የማይተነፍሰው አወሉ።
ቀጥሎም፡ “ጽምዶ አድማሱን አስፍቶ የኤርትራ የኢትዮጵያ የሱዳንንና የትግራይን ህዝብ አቅፏል” በማለቱ፡ ትውልዱ ከሽሬም ይመዘዛል እየተባለ የሚታማዉ ኤርትራዊው የጽምዶ አጋፋሪ አወል፡ ለሃገረ-ትግራይ እውቅና የሰጠ መስሏል። ደስ ይበልሽ ሃገረ ትግራይ በተለይም የትግራይ ህዝብ የትግል መዲናዋ ደደቢትና ሽሬ ደስ ይበላችሁ!
“ጽምዶ ብልጽግናን የናጠና ያናወጠ ናላቸውንም ያዞረ የህዝብ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ነው” ያለው አወል፡ “ይህን ሰላማዊ የህዝቦች እንቅስቃሴ ለመግታት የሚጥር ማንኛውንም ሃይል መሬቱ ላይ ያገናኘን ያኔ የምናደርገውን እናሳየዋለን” ሲል በሰላማዊ መንገድና በምላሱ ዝቷል።
ከዚህ ጉዳይ በመለስ፡ ጽምዶ 38 ስለ የጦቢያ ሃገራዊ ምርጫ ኢፍትሓዊነት ሳይታለም የተፈታ ሓቅ መሆኑን ሲደሰኩር ተደምጧል። ምርጫ የሚያካሂዱ አገራት፡ የዲሞክራሲ ሰርቲፊኬት ተቀብለው፡ ብድር ለመቀበል ራሳቸውን ሲያመቻቹ እንደሆነም ጠቁሟል። “ኢትዮጵያ በታሪኳ፡ ታሪክ የሚደግሙ እንጂ ታሪክ የሚፈጥሩ መሪዎችን አልታደለችም” ያለው የጽምዶው አጋፋሪ አወል፤ የዓዲኳላዋ የእታችን ልጅ አቶ መለስ ዓባይን ገድቦ ብርቅ ታሪክ እንደፈጠረ የዘነጋ መስሏል። የታሪክ በጎ በጎ ጎኑም አሁንም አሁንም ሊደገም እንደሚችል ያጤነ አልመሰለም ወዳጃችን አወሉ። የኢትዮጵያዉያን የዓድዋ ድል በሶማሊያ መደገሙንም የዘነጋ ይመስላል ብለንም ሓቁን አልገልጥለትም፡ የካራማራ ማለትም የምስራቁ ድል ምን እንደሆነ ሊያውቅ ስለማይችል! መደገም ያለበት ታሪክ መደገም፡ መፈጠር ያለበት ታሪክም መፈጠር እንዳለበትም አልገባውም።
በ35 ደቂቃም “ወንጀሉ ከባድ ስለሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ ስልጣኑን ለቆ የሚኖርበት ቁመና የለውም” በማለትም የብልጥግናው ቁንጮ ላይ ተረማምዷል። ይህ አለም ዓቀፋዊ እውነት ፍንትው ብሎ የሚታየው ሰዉየው ዓሰብ መመኘቱና ካቅሙ በላይ ህልም ማለሙን ግምት ውስጥ ስናስገባ ነው!
የጽምዶው አጋፋሪ የጦቢያን መሪዎች ሲወቅስም፡ ኃይለስላሴን በወሎው ድርቅ ሲወቅስ፡ ደርጉንም ጦርነት ጦርነት በመጫወቱ ሲወቅስ፡ ይህን ፉርሽ አዙሪት ተከትሎም ብልጽግና “ዓሰብ ዓሰብ ባሕር ባሕር” መጫወቱን ገልጾ ሲወቅስ፡ የትግራይ የብልጽግና የጽምዶ ምሰሶዎችን እነ ስታሊንን ሃይለ ደደቢትን ቢተውንና ጎደፋይን ላለማስቀዬም፡ የኤርትራ መሬትን ወርረው ለዘመናት የዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ አስተጓጉለው፡ በኤርትራ ህዝብ ዕድልና ሰላም ላይ ታሪክ የማይሽረው ጠባሳ የፈጸሙትን የወያኔዎችን የኢሓዴግ ስርዓትን ግን ሲወቅስና ሲነቅፍ አልታዘብነውም። የጽምዶው አጋፋሪ መርጦ አልቃሽነት ፍንትዉ ብሎ ታይቶናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
በ45ኛ ደቂቃም የብልጥግናውን ወፈፌ መሪ “ራሱን እንደ የአምላክ መልክእክተኛና ነብይ ነው የሚቆጥረው” በማለት በብዙ የአፍሪካና የዓለም መሪዎች ላይ የሚታየውን ባህርይ ገልጿል። እራሱ የጽምዶው አጋፋሪ አወላችን የኛን ብረዚደንት ልብ ለማማለል ስማቸው አደናግሮት ነው መሰል “ነብይ” እያለ ሲያንቆለጻጽሳቸው በተለያዩ የጽምዶ ንግግሩ አድምጠን ነበር። ከመድኃኒታችንና ጌታችን ክርስቶስ በኋላ የነብያት ዘመን እስከነ አካቴው ማክተሙ አልገባውም። እርግጥ ነው የጽምዶው አጋፋሪ የብረዚደንታችንን አጥንታችውንም ቆጥሮ “ሓባ-አጽሙ” እያለም ሲጠቅሳቸውና ማሲንቆውን እየገዘገዘ አዚጥም አዚጥም ሲያስብላት ይደመጣል።
ጽምዶ 38 ሲጠቃለል፡ “ሻዕብያ ከብልጽግና ጋር ስውር ንግግር ያዟል” የሚል ዜና ውሸት መሆኑን፡ በኤርትራ በኩል ትግራይን የነጠለ ምንም ዓይነት ንግግር ከብጽልግና ጋር እንደማይካሄድ ቁልጭ አርጎ ገልጾ፡ የነ ሃይለ ደደቢትን ስጋት ለመቅረፍ በመሞከር፡ ድል ለሰፊው ሕዝብ በማለት ዝግጅቱን ቋጭቷል።
ጽምዶ 39
ፈጠን ብላ በጥድፊያ የወጣችው ጽምዶ 39 ደግሞ ትግራይ በብልጽግና ድሮን በተመታችበት ማግስት ብትቀርብም፡ ለሰላም ጥሪ ታቀርባለች፡ የትግራይን ህዝብ ለመታደግም ሞራላዊ ድጋፍ ታደርጋለች ብለን ብንጠብቅም፡ ስለ የጦቢያ “ምርጫ” ፉርሽነት በመተንተን፡ አንድ የምስራች ዜና አቅርባለች፡ ጽምዶ በኒውዮርክ በብራሰልስና በአዲስ አበባ በመንግስታት ጽሕፈት ቤቶች ውስጥ መግባቷም ተነግሯል።
የጽምዶው አጋፋሪ ያያ ሰይድ ልጅ አወል፡ ኢትዮጵያ ውስጥ “አሸባሪዎች” ቤተክርስትያኖችን እንዳቃጠሉ ገልጿል። ይህን እኩይ ድርጊት የፈጸሙት መንግስታዊ አሸባሪዎች ናቸው በማለትም ሃይማኖታዊ አሸባሪዎችን ነጻ ለማውጣት ቅኔ ሲቀኝም ተስተውሏል። የኤርትራ መንግስት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ውስጥ ለውስጥ ቦተሊካዊ ንግግር ጀምሯል የሚል አሉባልታና የለየለት ውሸት መሆኑን ዳግም በመግለጽ፡ የአሜሪካ መንግስትን ግን ለዘመናት እናቀርበው የነበረ ሃሳብ ጋር በመስማማታቸው ከአሜሪካኖች ጋር ግንኙነታችን ከነበረው በተሻለ ደረጃ ላይ አለን በማለት ሲያትት አድምጠነዋል።
ቀጥሎም ኤርትራ በተባበሩት መንግስታት መድረክ፡ አንድ የሆነ ክፍል ውስጥ “ምክትል ብረሲደንት” ሆና መመረጧን በደስታ ስሜት የምስራች ነግሯል። እኛም “ፊዚካል ዲማርኼሽን ላይ የሚያደርስ ከሆነ ግሩም ዲብሎማሲያዊ ድል” ብለናል። ምንም እንኳ ኤርትራ እንደ ሃገር “ምክትል ብረሲደት” የሚለውን ቃል ብዙም የምትጠቀምበት ሃገር ባትሆንም፡ በተባበሩት መንግስታት መድረክ ይህን ሹመት መጎናጸፏን ለማወቅ አስችሎናል ጽምዶ 39። ለዚህ ድልም ለዕንቁዋ አምባሳደራችን ላያ-ሳርያም ልጅ ለወ/ሮ ሶፍያ ተስፋማርያም ምስጋና ሲያቀርብም አስተውለናል ያያ ሰይድ ልጅ።
በዚሁ የጽምዶ 39 ዲስኩርም፡ ከዚህ በፊት ጀነራል ፍሊጶስ ወልደዩሃንስ “የተቀኙለትን ቅኔ” አሁን ገና ያጣጣመ ሲመስል፡ “ጀነራላችን ወሬ አይወዱም ስራ እንጂ” በማለት ለመግለጽ መሞከሩ፡ ነገርና ቅኔ ከዓመት በኋላ የሚረዳው ዘገምተኛ ቢጤ መሆኑን ተገንዝበናል ወዳጃችን ያያ ሰይድ ልጅ። ጀነራሉ አስመራን ነጻ ባወጣው “ዛዛሚ ዅናት” በመባል በሚታወቀው፡ ከደቀምሓረ ጀምሮ የተደረገ የመጨረሻው ጦርነት ውስጥ የጦር መሪ ሆነው፡ የመገናኛ ሬዲዮናቸውን ይዘው፡ ጦር ይመሩ በነበሩበት ወቅት፡ ታጋይ ጋዜጠኞች ስለሁኔታው ጥያቄ ሲጠይቋቸው የሚያሳይ ታሪካዊ ተንቀሳቃሽ ምስል አቅርቧል። ያኔም የአሁኑ ጄነራል፡ ስንትና ስንት ወጣቶች ጦርነት ውስጥ ፊት ለፊት በሚተናነቁበትና፡ እሳቸውም ይህን ጦርነት እዬመሩ በነበሩበት ወቅት፡ “ለወሬ ግዜ የለንም” በሚል አኳኋን ከጋዜጠኛው ሲርቁ ተስተውለዋል። አዎን ያኔ ለወሬው ከድል በኋላ እንደርስበታለን ማለታቸው ነበር። አዎን “እንደ ጉንዳን በአንድ ዓላማ ተሰልፍው ጦርነት ውስጥ በመግባት፡ ጠላትን በማደባየት ፡ ህይወታቸውን በመሰዋት፡ ሃገር በመፍጠር ላይ ሁለንተናቸውን ለመሰዋት የተዘጋጁ ወጣቶችን በቅጡ የመምራት ድርብርብ ወታደራዊ ኃላፊነት ተጭኗቸው እያለ፡ ለወሬ ግዜው አልነበረም ለስራ እንጂ! አወልም ጭምር፡ እኒሁ ጀነራል ከሰራዊታቸው ጋር በግድብ ስራና ምረቃ ላይ በነበሩበት ወቅት ሊያናግራቸው አስቦ “ለወሬ ግዜ የለንም ለስራ እንጂ!” የሚል ቅልብጭብጭ ያለ ቅኔ ተቀኝተውለት እንደነበር ይታወሳል።
በዚሁ በጽምዶ 39፡ ወዳጃችን ያያ ሰይድ ልጅ አወሉ፡ ብረዚደንታችን ወደ ካይሮ ማቅናታቸውን ገልጾ በቀጣዩ ስራው፡ የግብጹን የሱዳኑንና የኛውን ብረዚደንት ፎቶ ከጽምዶ አባሎች ጎን እንደሚለጥፈው ገልጿል። እኛም ይህንን አስተውለን የግብጹ አልሲሲ ምን ስራ ቢበዛባቸው ነው ስልጣን ላይ ከወጡ ከሰኔ 2014 ጀምረው እስከ አሁን አንዴ ብቻ ወደ ኤርትራ ሲያቀኑ፤ የኛው ብረዚደንት ግን 9 ግዜ በይፋ ወደ ካይሮ ያቀኑት ምስጢሩ ምንድን ነው ብለን ለማጥናት ሞክረናል። ብረሲደንታችን 3 ግዜ በግብጹ የአልሲሲ የንግስና ዕለት ማለትም ሰኔ 8 ካይሮ ውስጥ በመገኘት አጋርነታቸውን እስከመግለጥም ደርሰዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ አልሲሲ፡ ኤርትራ ውስጥ ዩኒቨርሲቲ ሊሰራ ነው የሚል የመገናኛ ብዙሃን በሚባሉት ብዙሃንን ለማደናገር የተነዛ ወሬ በመስማታችን፡ ሰዉየው ባገሩ ከሰራቸው የትምህርት ተቋማት ይልቅ የሰራቸው መስጅዶች ይበዛሉ፡ ከ9ሽህ በላይ መስጅዶን ሰርቷል ወዘተ የሚል ሃተታ በማየታችን ገርሞን ፈገግ ብለናል። viewtopic.php?f=2&t=380519 ይህ ማለት ግን ከአልሲሲ ጋር የቀይ ባህርን የሰላም ጉዳይ በተናበበ መልኩ አናስኬደውም ማለት አለመሆኑ መታወቅ ይገባዋል። ለምን ቢባል ሁሉም ደንበሩንና ሃላፊነቱን አውቆ መጓዝ ስለሚገባው። እንደኛ እንደ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ፡ “ሓቀኛ ጽምዶ፡ በፊዚካል ዲማርኬሽን የተማከለ መሆን ይገባዋል” ምክንያቱም ጀግኖቻችን የተሰውት “ለዶብ ማለት ለድንበር” መከበር ስለሆነ!
አስቀድሞ አወል በጽምዶ 38 “ወደ ትግራይ የምትተኮስ አንዲትም ትሁን ጥይት፡ ኤርትራ ላይ የጦርነት አዋጅ እንደማወጅ ነው የምንቆጥረው። ‘ጎመቹ’ ያኔ መሬት ላይ የት እንደምንጠብቅህ እወቅ!” ብሎ በዛተው መሰረት፤ የመልስ ምት በሚመስል መልኩ፡ ትግራይ ውስጥ ሸራሮና ገማህሎ አካባቢ፡ የብልጽግና ድሮን ጉዳት ማድረሷን የሚገልጹ ዜናዎች በመስማታችን፡ ያገራችን ተቀኝዎች
አባኢሶሞ መሲሎም ዘራይ፡
አረሳሲኖም መሲሎም ዘራይ፡
ኪህረም ከሎ ስሒቆም ዳሕራይ! እንዲሉ
ውረድ እንውረድ ተባባሉና፡
አስደበደቡት አፋፍ ቆሙና!
የሚለው ዕድሜ ጠገብ ተረት ትዝ ብሎን፡ ትግራይ ውስጥ ሰለባ ለሆኑት ዜጎች መንግስተሰማይን ለወዳጅ ዘመዶቻቸውም መጽናናትን ተመኝተናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&.
ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ ኤርትራዉያን ሃገር በመፍጠር የተሰዉ ጀግኖችን ይበልጥ የምንዘክርበት ወርሃ ሰነ በመግባታችን ይህችን ቅኝታችንን አካፍለናችኋል።
Meleket wrote: ↑08 Dec 2022, 08:34
ኣብ በሊሕ መላጸ
ተሰሪዖም ከም ጻጸ፡
ኣብ በሊሕ መላጸ፡
ብመስዋእቶም ...
ዘስገሩ ብጾቶም፡
ዘይርሳዕ ውዕለቶም፡
ንሳቶም ...
ኣብ በሊሕ መላጸ ሚልዮናት ዘስገሩ፡
በጃ እናሓለፉ ፍቕሮም ዘመስከሩ፡
ሃገር ዝፈጠሩ፡
“አናብስ ስዉኣት” ወትሩ ይዘከሩ።