Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Meleket » 06 Feb 2026, 11:06

viewtopic.php?f=2&t=323377&p=1397800&
Meleket wrote:
22 Jun 2023, 10:00
ነገሩ ወዬት ወዬት ነው ጃል! :mrgreen: . . . መቼም ጥሎብን፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች የተዛባ ትርክት አይተን ያላዬን መሆን ስለማንችል፡ እታች ዬተሳለውን የትውልድ ሃረግ የሚበትንና ፉርሽ የሚያደርግ ትርክት ከዚህ በፊት ያነበብነውን ለማጋራት ተግደናል። ጽሁፉ በትግራይ መሳፍንቶች ዙርያ የተጻፈ እንደመሆኑ መጠን ምንጩ አይጋ ነው። የጽሑፉን ይዘት ሊሞግት ዬሚሻ ተመራማሪ ኣካል ካለ ጠሐፊውን መሞገት ይችላል። ጸሐፊው ‘የልጅ ሓጎስ መርጫ ዘር ነኝ' ያለ የሳምረ ሰው ነው። አሁን ወደ ጥሁፉ . . . “'ራስ ሓጎስ' ሌላ 'ልጅ ሓጎስ' ሌላ” ነው እያለን ያለው ጠሐፊው። :mrgreen:
ራእሲ ዶ ልጅ ሐጎስ

ትግራዋይነት ፕረሲደንት ኢሣያስ ኣብ መንጎ ኤርትራውያን ብፍላይ ድማ ኣብ ከባቢ ተቃወምቱ [1] ብሰፊሑ ዝንገር እዩ:: ሕዝብታት ትግራይን ኤርትራን: ብፍላይ ድማ ትግርኛ ተዛርብቲ ኤርትራውያንን ንነዊሕ ዘመናት ዝጸንሐ ባህላውን ታሪኻውን ጥምረት ዘለዎም ሕዝብታት ስለዝኾኑ ሐደ ኤርትራዊ ዘርኢ ትግራይ እንተሃለዎ ከምኡውን ሓደትግራዋይ ዘርኢ ኤርትራ እንተሃለዎ ዘገርም ኣይኮነን:: ኤርትራውያን ኣይኮነን ምስቶም ጎረቤቶም ዝኾኑን ከምኦም ቋንቋ ትግርኛ ዝዛረቡ ተጋሩን ናይ ደምቢያ ዘርኢ ዘለዎም ኤርትራውያን ከምዘለዉ ዝሓለፉ ዓብበይትን ታሪኽን ዝምስክሮ እዩ::

ኣብዚ ቀረባ ዓመታት ድማ ፕረሲደንት ኢሳያስ ካብ ቤተሰብ እንዳ ወይዘሮ መድኅን በራድ ጥራይ ዘይኮነስ ካብ ቤተመንግሥቲ ትግራይ እውን ከምዝውለድ እናተጸውየ ይርከብ:: ሓቂ እንተዝኸውን ነይሩ እዚውን ዘደንቅ ኣይምኾነን ነይሩ:: ናይዛ ጽሑፍ እዚኣ ጸሓፊ ዝፈልጦምኳ ካብ እንዳ ነገሥታት ትግራይ ዝውለዱ ብዙሓት ኤርትራውያን ኣለው::

እቶም ናይ ፕረሲደንት ኢሳያስ ወለዲ እዮም ዝበሃሉ ቤተሰብ ጥንታውያን ዘይኮኑስ ቅድሚ 150 ዓመት ዝነበሩ ስለዝኾኑ ደቆምን ደቂ ደቆምን እኳ እንተሓለፉ ሳልሳይ ወለዶ ሎምውን ብሕይወት ስለዘለዉ ኣሰሮም ገና ስለዘይሃሰሰ ብቀሊሉ ንድሕሪት ተመሊስካ ክመሳኸር ዝኽእል እዩ::

ኣብዚ ጊዜ እዚ ብሰፊሑ ዝጸሐፍን ዝንገርን ዘሎ ፕረሲደንት ኢሳያስ ኣቦ ጎይታናኡ ሓውሃጸይ ዮሐንስ ራእሲ ሐጎስ እዮም እናተባህለ እዩ:: መብዛሕተኦም እቶም ጸሐፍቲ ድማ ከምዚ ዝብሉ

“ ፕረሲደንት ኢሳያስ ውልቀመላኺነቱ ካብቶም መሳፍንታውያን ዝወረሶ እዩ ” ንዝብል ኣመለኻኽተኦም ንምድጋፍ ይመስል:: እቲ ሓቂ ግን ካብዚ ዝተፈልየ እዩ::

ርግጽ እዩ ሹም ተምቤ ንምርጫ ወልደኪዳንን ወይዘሮ ሥላስ ድምጹን ካብቶም ሽዱሽተ ደቆም ሓደ ሓጎስ ዝበሃሉ ነይሮም:: ምስ ክልቲኦም ዓበይቲ (ጉግሳን ካሣን) ብሃጸይ ቴዎድስሮስ ተኣሲሮም ጸንሖም: ብምሕረት ተፈቲሖም ናብ ዓዶም ክምለሱ ከለዉ እቶም ክልተ ዓበይቲ ኣሕዋቶም ካብ ሃጸይ ቴዎድሮስ ናይ ደገዝማቲነት ማዕርግ ክረኽቡ ከለዉ ንሶም ግን ቀሚስ በዓልጋዳ ጥራይ እዮም ለቢሶም:: ከም ኣሕዋቶም ደገዝማቲ ስለዘይተብሃሉ ይመስል ነቲ ሹመት ኣይተቀበልዎን: ናብ ትግራይ ምስ ተመልሱ ድማ “ሓደ ሰብ በዓል ጋዳ ከይብለኒ “ ኢሎም በቲ ናይ ቀደም መስፍናዊ መዓርጎም ልጅ ሓጎስ ተባሂሎም ብምጽዋዕ ቀጺሎም::


ልጅ ሐጎስ ምርጫ ብመንእሰይነቶም እዮም ሞይቶም:: ሓዎም ሃጸይ ዮሐንስ ክነግሱ ከለዉ ብህይወት ኣይነበሩን:: ስለዚ ካልእ ተወሳኺ መዓርግ ከይረኸቡ ልጅ እናተባህሉ እዮም ሓሊፎም:: ልጅ ሓጎስ ወይዘሮ በተሃ ዝተባህላ ጸለምተይቲ ኣእትዮም ወይዘሮ ኣበራሽ ዝተባህላ ሓንቲ ክወልዱ ከለዉ ካብ ካሊእቲ ሰበይቲ ድማ ወይዘሮ ደስታ ዝተባህላ ወሊዶም እዮም ሓሊፎም :: ብዘይካ እዘን ክልተ ኣንስቲ ካልእ ውላድ ኣይነበሮም::

ንምጥቅላል እቶም ሓው ሃጸይ ዮሓንስ ዝኾኑ ሓጎስ ራእሲ ኣይነበሩን: ኣብርሃ ይኹን ካሊእ ዝበሃል ተባዕታይ ውላድ ኣይገደፉን:: ካብ ደቂ ወይዘሮ ኣበራሽ ሓንቲ ዝኾና ብመውስቦ ናብ ኤርትራ ኣትየን እየን: ንሰን እውን ዝኣተወኦ ናብ ደቡብ ሰራየ እምበር ናብ ሓማሴን ስለዘይኮነ ምስ ፕረሲደንት ኢሳያስ ኮነ ምስቤተሰቡ አፍልጦ ይኹን ርክብ የብለንን::

ብኻልእ ወገን ድማ ካብ መኳንንቲ ሃጸይ ዮሐንስ ራእሲ ሓጎስ ዝበሃሉ ነይሮም:: ራእሲ ሓጎስ እንግዳ ዓዶም ቆላተምቤን ኣምበራ መጠቃ ኣብ ዝተባህለ ከባቢ ክኸውን ከሎ ሓደ ካብቶም ሃጸይ ዮሓንስ ናብ ርእስነት ዘብጽሕዎም መኳንንቲ ትግራይ እዮም:: ታሪኽ ከምዝስንዶ ራእሲ ሓጎስ ድሕሪ ኲናት መተመማ ምስ ራእሲ ኣሉላ ብዝነበሮም ዘይምቅዳው ኣብ ኲናት በጺሖም ኣብቲ ኲናት ድማ ራእሲ ኣሉላ ክቆስሉ ከለዉ ንሶም ግን በዓቀይቶት ራእሲ ኣሉላ ተማሪኾም:: ራእሲ ኣሉላ ብሰንኪ መውጋእቶም ከምዝሞቱን ራእሲ ሓጎስ ድማ ድሕሪ ምምራኾም በተኸተልቲ ራእሲ ኣሉላ ከምተቀትሉ ይንገር::

ፕረሲደንት ኢሳያስ ካብ እንዳ ራእሲ ሓጎስ እንግዳ ደኾንይኸውን? ካብ እንዳ ሓጎስ ምርጫ ግን ኣይኮነን::

ሳምረታይ ዘርኢ ሓጎስ ምርጫ
____________________________________________________________________________________

[1] ኣብ ባህልና ወዲሰብ ዓዓመት ሽማግለ ብፍላይ መራሒ ናይ ሓንቲ ሀገር ኣንታ ኣይበሃልን: ነገርግን ብወገን ኤርትራውያን እዚ ባህሊዚ ዝተረሰዐ ወይ ድማ ጊዜ ዝሓለፎ ኮይኑ ስለዝረአ መቅረቢ እዛ ጽሑፍ እውን: ትግራዋይ'ኳ እንተኾነ ዋንኡ ዘሕሰሮ ጨው ከም ዝበሃል በቶም ሰቡ ዝጽውዕዎ ኣጸዋውዓ ኣንታ ክብሎ ወሲኑ::
http://www.aigaforum.com/article2016/Is ... -hagos.pdf

almaze wrote:
21 Jun 2023, 16:30

ይህ “ራስ ወይስ ልጅ ሓጎስ” የሚል ርእስ ያለው ጽሑፉ ይዘቱ ሲጨመቅ

ሹም ተምቤን መርጫ ወልደኪዳን ከስድስት ልጆቹ ኣንዱ ሓጎስ እንደሚባል፣ ሓጎስ ከወንድሞቹ ከካሳ( ኋላ ኣጼ ዮሃንስ) እና ከጉግሳ ጋር በአጼ ቴዎድሮስ ታስረው እንደነበር በኋላም በምሕረት እንደተፈቱ፣ ሲፈቱም ትልልቅ ወንድሞቹ ካሳና ጉግሳ ከአጼ ቴዎድሮስ በደጃዝማችነት ማዕረግ ሲሾሙ፡ ሓጐስ ግን በዓል ጋዳ ብቻ እንደተባለ፤ በዚህም የደጃዝማችነት ማዕረግ ስላልተሰጠው ተቀይሞ፡ ከእስር ወደ ቀዬው ሲመለስ ማንም ሰው ‘በዓልጋዳ’ እንዳይለኝ፡ ይልቅስ እንደ ቀድሞው ‘ልጅ ሓጐስ’ በሉኝ ብሎ ኣስነግሮ እንደነበር ይገልጻል።

ይህ ‘ልጅ ሓጎስ’ ገና በወጣትነቱ፡ ወንድሙ ካሳ ኣጼ ዮሃንስ ተብሎ ሳይነግስ ኣስቀድሞ እንደሞተ ይነገራል፡ ሌላ የማዕረግ ስም ሳይጨመርበትም ‘ልጅ ሓጎስ’ እንደተባለ ነው ከዚህ ዓለም ዬተለየው።

ልጅ ሓጎስ አንዲት ወይዘሮ በተሃ የተባለች የጠለምት ሴት አግብቶ ወይዘሮ አበራሽ የተባለች አንዲት ልጅን ሲወልድ ከሌላ ኣንዲት ሴትዮም ወይዘሮ ደስታ የተባለች ልጁን ወልዶ አልፏል። ከነዚህ ሁለት ሴት ልጆቹ በተጨማሪ ሌላ ኣልወለደም።

ለማጠቃለል የአጼ ዮሃንስ ወንድም፡ ሓጎስ “ራስ” ሆነውም “ራስ “ ተብለውም ኣያውቁም። ኣብርሃ የሚባል ሆነ ሌላ ወንድ ልጅም ኣልወለዱም። ከልጃችው ከወይዘሮ አበራሽ የምትወልድ ኣንዲት ሴት የልጅ ልጃቸው በትዳር ወደ ኤርትራ በተለይም ወደ ደቡብ ሰራየ እንደተጋባችም ይታወቃል። ይቺ ደግሞ ከብረዚደንት ኢሳያስ ጋር ሆነ ከቤተሰቡ ጋር ምንም ግንኙነትና ትስስር የላትም።

በሌላ በኩል ከአጼ ዮሃንስ መኳንንቶች አንዱ ራስ ሓጎስ የሚባሉ ነበሩ። ራስ ሓጐስ እንግዳ የትውልድ ቀያቸው ቆላተምቤን አምበራ መጠቃ የተባለ ስፍራ ሲሆን አጼ ዮሃንስ ለራስነት ካበቋቸው የትግራይ መኳንንት አንዱ ናቸው። በታሪክ እንደሚታወቀው፡ ከመተማው ጦርነት በኋላ፡ ራስ ሓጎስና ራስ አሉላ ባለመግባባታቸው እርስ በእርስ ተዋግተው ራስ ኣሉላ ሲቆስሉ ራስ ሓጎስ በራስ ኣሉላ ሰራዊት ተማርከዋል። ራስ ኣሉላ በቁስላቸው መመርቀዝ ምክንያት ሲሞቱ፡ ራስ ሓጎስ ደግሞ ከተማረኩ በኋላ በራስ ኣሉላ እንደተገደሉ ይነገራል።

ሲጠቃለል ብረዚደንት ኢሳያስ ከራስ ሓጎስ እንግዳ ወገን እንደሆኑ እንጂ፡ ከነ ካሳ መርጫ (አጤ ዮሃንስ) ማለትም ከነ ልጅ ወይ በዓልጋዳ ሓጎስ መርጫ ወገን ኣይደሉም በማለት ጠሓፊው ጡሑፉን ደምድሟል፤ እኛም አንብበን ለታሪክ ተመራማሪ አንባቢያን ኣጋርተነዋል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር
:mrgreen:

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10087
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Digital Weyane » 06 Feb 2026, 12:20

ዴሞኽራሲ አው ትግራይና መረበትና ተወሊዱ ዐብዩ፣ እግሪ ምስ ተኸለ ላብ ዓዲ ግሪኽ ተሰዲዱ ልጥንታውያን ግሪኻውያን ጥቕሚ ዴሞኽራሲ አስተምሂሩ፣ ሳይንሳዊ አብዮታዊ ዴሞኽራሲ አው ሙሉእ ዓለም ልኽስፋሕፋሕ ዓቢ ሚና ተጫዊቱ እዩ። እቶም ነዙይ ታሪኽ ዘይፈልጡ ብውዲ ወይም ብግዲ ሕዚ ይፍለጡ። :roll: :roll:

Axumezana
Senior Member
Posts: 18971
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Axumezana » 06 Feb 2026, 13:38

መልኩን አስተውል አፄ ዮሃንስን ነው የሚመስለው!

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Meleket » 07 Feb 2026, 04:39

አጤ ዮሃንስ እስቲ አሁን ምናቸው ነው ታጋይ ኢሳያስን የሚመስሉት? የፍዬል የመሰለ ጢማቸው ወይስ አፍንጫቸው ወይስ ቁንዳላቸው ወይስ አይናቸው?




https://en.sewasew.com/p/yoh-ann%C7%9Ds ... %E1%8A%9B)

ይልቅስ የስነትውልድ ሃረግ ተመራማሪያችሁ መምህር ሙሉወርቅ ኪዳነማርያም በዚህ ጉዳይ ዙርያ የምርምራቸውን ውጤት ለህዝብ ይፋ ያደርጉ ዘንድ ጠይቅልን እስቲ? መቼም እንዲህ እንዲህ ጉዳዮችን ማወቁ ለመዝናናት ይጠቅመናል።

በተያያዘ ዜና እስኪ በዚህም ተዝናና viewtopic.php?f=2&t=372648 ኧረ በዚህም ተዝናና viewtopic.php?f=2&t=372994&p=1599112#p1599112 ምራቂ እንዳትጠይቅ፡ ሳትጠይቅ ይህችንም መርቀንሀል ተዝናና ብቻ viewtopic.php?f=2&t=373029&p=1606185#p1606185 ይመችህ ባያሌው!

Axumezana wrote:
06 Feb 2026, 13:38
መልኩን አስተውል አፄ ዮሃንስን ነው የሚመስለው!

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Meleket » 10 Feb 2026, 02:13

ወዳጃችን አዅሱመጫላ፡ ሚመልሰው ጠፍቶታል፡ ማንቁርቱን ተይዟል ማለት ነው!

Axumezana
Senior Member
Posts: 18971
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Axumezana » 10 Feb 2026, 02:58

ፍርድ ገምድሉ መለከት እያልኩ ያለሁት ሶል ሚድያን የሚያዘጋጀው የኢሳያስ ካድሬ ንጉስ ዮሃንስን ይመስላል ነው!
Last edited by Axumezana on 10 Feb 2026, 08:41, edited 1 time in total.

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Meleket » 10 Feb 2026, 08:14

ወዳጃችን አዅሱመጫላ ምን ሆነሃል። ‘ንጉስ ዮሃንስ” እያልካቸው ያለሀው፡ አጤዉን ወይም ንጉሠነገሥቱን ዮሃንስ ነውን?

አጤ ዮሃንስን የሚመስል ሰው ዬትም ልታገኝ ትችላለህ እኮ! 'ሶል ሚዲያ' የሚባለውን የሚያዘጋጀው ሰው አጤ ዮሃንስን ቢመስል አይግረምህ፡ የአጤ ዮሃንስ አባትን ሹም ተንቤን ምርጫን የወለደችው ወርቅኃ ናት። የወርቅኃ እናት ደግሞ ወ/ሮ ርግበ የተባሉት የሹም ጋበ ልጅ [የዓዲ ቐይሕ - አከለጉዛይ] ፍሬ ማለትም የምድሪ ባሕሪ ኮረዳ መሆናቸውን አትዘንጋ። አንዳንድ የአጤ ዮሃንስ ልጅ ልጆችም በሰራዬ ምድር ውስጥ በትዳር እንደተዋለዱ ማወቁ አይከፋህም። በመሆኑም አንተን የሚመስል ሰውም ኤርትራ ውስጥ ሊገኝ ይችላል፡ እኛን የሚመስል ሰውም ትግራይ ውስጥ ቢገኝ አይግረምህ። “ጥምዶ” ጥንት የነበረም አሁንም ያለ፡ ለወደፊቱም የሚኖር ነውና። እታች ያስቀመጥንልህ ጥሑፍ የናንተው ኣብርሃም ብርሃነ የምርምር ውጤት ነው! ይመችህ ባያሌው ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።!
:mrgreen:

ኣብርሃም ብርሃነ “ወልቃይት ፀገደ – ዓደይን ዓውደይን” ኣብ ዘርእስቱ ዛንታኡ wrote: ራእሲ ገብሬ (ገብረ) ወዲ ደጃዝማች ወልደሩፋኤል ከም ኣምሓራይ ኣምሲሎም ታሪኾም ዝፅሕፍሎም ዝነበሩን ዘለዉን፡እቲ ሓቁ ትውልዶም ካብ ተምቤን ኣበርገለን ምኳኑ ተመራመርቲ ታሪኽ ምስ መግለፂታቱ የውስኡ እዮም።

ኣብነት፡ንወይዘሮ ማሪቱ ሰሜን ኣእትዮም፡ደጃዝማች ሃይለማርያም ወለዱ።ደጃዝማች ሃይለማርያም ድማ ንራእሲ ዉቤን ንብጡልን ፈረዩ።

ብጡል ድማ ንእቴጌ ጣይቱ (ፀሃይቱ) በዚ ድማ እተጌ ጣይቱ ትግራወይቲ እየን ማለት እዩ።ብክልቲኡ ወገን ሓረግ ትውልዶም ትግራይ ይምዘዝ እዩ ዝብሉ ምሁራት ታሪኽ እውን ኣሎዉ’ዮም።

ምስ እንዳ ጻድቁ ዮሐንስ እውን ይዛመዱ እዮም።እዚ ንሎሚ ኣብዚ ክሕፅሮ እየ።

ከምቲ ኣብ እንደርታ ኣብ 19 ክፍለዘመን “ንስክን ጠንቃም፡ጠንክኽን ጠንቃም እዩ!” ዝበሎ እዩ ነገሩ።

ራእሲ ደገልሃን ወዶም ኣዛዥ ወዳጄ እዩ።ኣብ ዘመነ ልብነ ድንግል (16 ክፍለዘመን) ምኳኑ ዝገልጹ ሰብ ሞያ ታሪኽ ኣሎዉ እዮም፤ኣማሓዳሪ ሽረን ወልቃይትን ምኳኑ እናሻዕ ንከይግለፅ ሽርሕን ተንኰለን ክግበረሉ ይረኣይን ይስተውዓልን እዩ።ነዚ ግቡእ ምላሽ ዘድልይ ይመስል ኣሎ።

ኣዛዥ ወዳጄ ንደጃዝማች ዮሓንስ ወለዱ። ደጃዝማች ዮሓንስ ድማ ንደጃዝማች ፋሲል ፈረዩ። ደጃዝማዝ ፋሲል ንቃለ ክርስቶስ ወለደ።

ቃለ ክርስቶስ ድማ ምስ ወ/ሮ ርግበ ጓል ሹም ጋበ (ዓዲ ቀይሕ-እንደርታ ዘይኰነ ኣከለጉዛይ ተዋሲቦም)፡ ንሰለስተ ዉልዳት ፈረዩ።ንሳተን ኸኣ-ወርቅዉኃ፣ንግሥቲን ምንትዋብን (ዳግማዊት ምንትዋብ) ይበሃላ።

ወርቅዉሃ-ንሹም ተንቤን ምርጫ ወለዳ።


ንግሥቲ-ንገብሩ ኣእትየን ንወ/ሮ ምኹ ወለዳ (ኣብ ሰሓርቲ)

ምኹ ንኣይሙት ኣእትየን ንሙሴ ወለዳ።ወድ ሓፍቶም ንበዓል ጋዳ ገርግስ እዮም።https://aiganews.com/2022/03/27/%E1%8B% ... %E1%8A%95/

Axumezana wrote:
10 Feb 2026, 02:58
ፍርድ ገምድሉ ምልክት እያልኩ ያለሁት ስል ሚድያን የሚያዘጋጀው የኢሳያስ ካድሬ ንጉስ ዮሃንስን ይመስላል ነው!
viewtopic.php?f=2&t=312648&start=20 ይመችህ ባያሌው ወዳጃችን አዅሱመጫላ!

Axumezana
Senior Member
Posts: 18971
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Axumezana » 10 Feb 2026, 08:51

ኤርትራ የምትባለዋን የጣልያን ባንዴራ እያውለበለብክ እስከመቸ ነው ራስህን የምታታለው? Work with Axumezana to establish the Axum centered Axumite power that shakes and moves the Horn Africa and the whole Africa! ትክክለኛው ፅምዶ ማለት ያ ነው! የኢሳያስ ፅምዶ ግን ለጥፋት ብቻ ነው።

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Meleket » 10 Feb 2026, 09:47

ወዳጃችን አዅሱመጫላ፡ “አንተ ኢስጦብያ የምትባለዉን የምንሊክ ባንዴራ ማውለብለብ እስክታቆም ነዋ” አንልህም። ለመሆኑ አንተስ “አክሱም ማእከሉ የሆነ አፍሪካ ቀንድንና አፍሪካን በሙሉ የሚንጥ አኽሱማዊ ኃይል እንገንባለን” ብለህ እራስህን ዬምታሞኘውስ እስከመቼ ነው?

ህዝብህ እንደ ህጻጽ በመሳሰሉ በየመጠለያ ጣብያው ውስጥ በረሃብና በእርዛት አለንጋ እዬተገረፈ፡ አንተ ጉራዉንና ቀረርቶውን ተያይዘሀዋል። “ጽምብላሊዕ መዓኾራ ከይከደነት ምድሪ ከደነት” ይላሉ የኛዎቹ ሊቃዉንት። ገና ለዓቕመ ሃገርነት እንኳ ያልደረስክ፡ “ትግራያዊ” የሚል ዜግነት ለመያዝ እንኳን ያልበቃህ ጐረምሳ፡ ከብልጽግና ጋር እዬተሻሸህ፡ 27 ዓመታት “ትግሬ ነኝ” ብለህ እንድትኮራ ያደረጉህን ‘ታጋዮች’ እዬወረፍክ፡ “ዓባይንም ቀይባሕርንም እንቆጣጠራለን!”፣ “ከጓድ ሊቀመንበር አብዪ ኣሕመድ አመራር ጋር ወደፊት!”፣ “እናሸንፋለን፡ አንጠራጠርም!” የምትል ድልብ የብልጥግና ካድሬ፡ ስለ ጽምዶ ስትሰማ ቢያጥወለውልህ አይገርመንም፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። የኢሳያስ ወይም የደብረጽዮን ጽምዶ ብሎ ነገር ዬለም፡ ኢሳያስም ሆነ ደብረጽዮን፡ አብይም ሆነ አንተ፡ እኛም ሆነ እናንተ ወደድንም ጠላንም፡ የሁለቱ ሃገሮቻችን ህዝቦች ‘በቦለቲከኖቻችን’ ሆነ በመሰሪ እኩይ ኃይሎች ሊበጠስ በማይችል፡ የልብ ጽምዶ ተጣምረዋል፡ ዛሬ ሳይሆን ጥንት ያኔ ድሮ፤ ይህ ልባዊ “ጽምዶም” ጦርነት ናፋቂ ሃይሎችን፡ የሰው ንብረት የሚመኙና፡ ተመስገን ማለት የተሳናቸው ሃይሎችን ቆሽት እያሳረረ፡ ሙሉ ቀጠናዊ ነውጥን ሳይሆን ቀጠናዊ ሰላምን ለማንገስ በህዝቦች ይሁንታ ይቀጥላል።

ይመችህ ባያሌው፡ ክፉም አይንካህ ወዳጃችን አዅሱመጫላ!

Axumezana wrote:
10 Feb 2026, 08:51
ኤርትራ የምትባለዋን የጣልያን ባንዴራ እያውለበለብክ እስከመቸ ነው ራስህን የምታታለው? Work with Axumezana to establish the Axum centered Axumite power that shakes and moves the Horn Africa and the whole Africa! ትክክለኛው ፅምዶ ማለት ያ ነው! የኢሳያስ ፅምዶ ግን ለጥፋት ብቻ ነው።

Axumezana
Senior Member
Posts: 18971
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Axumezana » 10 Feb 2026, 10:15

አይተ መለከት፤ ኢትዮጵያ የሚለውን ቃል ንጉስ ኢዛና ድንጋይ ላይ ባስቀረፀው ፅሁፍ ላይ ዛሬም አክሱም መኖሩን ታውቃለህ እትዘነጋውም፤ አጤ የውሃንስ ስለ ኢትዮጵያ ምን እንዳሉም ታውቃዋለህ! ለዛ ነው ፍርድ ገድል የምልህ!
ንጉስ ምኒልክ የባንዳዎች ቁንጮ
አብይን- ኢሱን ወለደ መቶ አመት ተንጦ
መለከት ፍርደ ገምድል ጥልያንን አምላኪ
ሺህ አመታትን ጥሎ የትናንት ታሪክ ተራኪ
ውሃ ቢወቅጡት እንቦጭ
አውቆ የተኛን ሰው ቅጣው በልምጭ
ይገባው እንደሆን እያለው ቀላዋጭ

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Meleket » 10 Feb 2026, 11:16

ወዳጃችን ኣዅሱመጫላ፡ “ብእስየ (ዓልየተይ) ‘ሐሌን’” ያለው ኢዛና፡ ድንጋይ ላይ ኢትዮጵያ ብሎ ጻፈ ነው ያልከው። ደግ አረገ። ፊደላትን መቼም በግእዝ ፊደሎች በመጻፍ ቀደምቶቹ እነማን እንደሆኑ አትዘነጋም፡ ቅድመ-ኣዅሱም ስልጣኔም፡ ነብዩ ሙሴ በብትሩ የከፈለው የባህረ-ኤርትራ አካል በሆነው በምድረ-ኤርትራ እንደነበር አውቀህ ካልተኛህ አትስተውም አይደል! ይመችህ ባያሌው ወዳጃችን ኣዅሱመጫላ!
Meleket wrote:
29 Aug 2022, 10:58
ኣሽሓት ዓመታት ቅድሚ ኣዅሱመ ዬሓ፡
ሃገረ ኤርትራ ብታሪኻ ኣርሓ:mrgreen:
Meleket wrote:
30 Aug 2022, 04:32
ዝንቦች ተሰብስበው ኣይከፍቱም ወስከምቢያ፡
ድንበራቸው ታውቋል ኤርትራና ኢትዮጵያ:mrgreen:

ከአኵሱምና ዬሓ ሽ ዓመታት በፊት፡
ኤርትራ ኣላት ታሪክ እጂግ ምንኮራበት። :lol:

ለመጪውም ትውልድ በቅጡ ኣስተምረን፡
ሃገረ ኤርትራን እ ን ገ ነ ባ ለ ን። :lol:

ይሄ ያላማረው ይሄ ያላለው ደስ፡
መረጃ ላይ መጥቶ ኣፍንጫውን ይላስ!
:mrgreen:


Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Meleket » 11 Feb 2026, 02:34

ወዳጃችን ኣዅሱመጫላ የትግራዩን ድልብ አስካሪና ባንዳ ኃይለሥላሰ ጉግሳንስ ታውቃቸዋለህን ? ለነገሩ “ጀሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው!viewtopic.php?f=2&t=300146&p=1313097&
Meleket wrote:
29 Jan 2025, 05:25
አስካሪ - [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

“እናታለም” ጦብያ እንዲያው ሳትከስሪ፣
መጠጥ ስትጠምቂ በብቅል ስትሰሪ፣
በጎጃም ሲጠመቅ ሆድእቃን ቦርቧሪ፣
በጎንደር ሲጠመቅ ኣቅጣጫን ቀያሪ፣
በትግሬ ሲጠመቅ ጉግስ ላይ ገፍታሪ፣
በሓረር ሲጠመቅ በጥልቁ ጨማሪ፣
በሸዋ ሲጠመቅ ምላስን ኣሳሪ፣
በወሎ ሲጠመቅ ሃይቅ ላይ ነካሪ፣
በደቡብ ሲጠመቅ በጣም አስቀብጣሪ፣
ይህን ሁሉ መጠጥ ቢያገኘው መርማሪ፣
“ያባታለም” ኤሩው አንደኛው ጠርጣሪ፣
ድምዳሜው ነበር ሁሉም ነው አስካሪ

በኤርትራዊ ኣማርኛ በተጣፈ ግርድፍ ግጥም ለመዝናናት ያህል ነው። ተዝናኑ! ይመቻችሁ ያፍሪካ ቀንድ ፈርጦች!
Zmeselo wrote:
23 Jul 2022, 09:21
Ascari-ugume!
:lol: . . .

ታሪኽ እንታይ ይብል❓

ኣብ 1928 ካብተን 16 ኣብ ሊብያ ዝነበራ ቦጦሎንታት ጥልያን፡ እቶም 13 (ማለት 90%) ትግራዎት ዓሳክር ከምዝነበሩ ትፈልጡዶ?

Axumezana wrote:
10 Feb 2026, 12:36
That is what I call ascari or colonial syndrome sickness!

Axumezana
Senior Member
Posts: 18971
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Axumezana » 11 Feb 2026, 03:18

መለከት Tigrayans or other Ethiopians voluntarily recruited by Italy( for money) , if there were any, are called mercenaries. The term ascari applies to the colonized slave Eritreans under colony of Eritrea, forced or brain washed to serve in the Italian army. So many ascaries died in Libya. I believe you are enlightened enough to differentiate between ascari and mercenary.

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በcolonial syndrome የሚሰቃየው የአፄ ዮሃንስ የልጅ፥ልጅ፥ልጅ የትግራይ ዲሞክራሲ አልገባውም!

Post by Meleket » 11 Feb 2026, 04:23

ወዳጃችን ኣዅሱመጫላ የትግራዩን ድልብ አስካሪና ባንዳ ኃይለሥላሰ ጉግሳ ለገንዘብ ብለው ነበርን ለፋሽስቱ ኢጣልያ ያደሩት? ወዳጃችን ኣዅሱመጫላ ከዚህ ቀደም እኮ ሃቁን እንዲህ ቁልጭ አድርገን ገልጸንልህ ነበር፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Meleket wrote:
31 Jan 2025, 07:22
ወዳጃችን አዅሱመጫላ ትርጉሙ ተምታቶብሃል። ቃሉ በአኵሱምኛ ኣይደለም የሚፈታው። የቃሉ ፍቺ “ቀኝ ከተገዛ አገር ግራ ከተገዛ አገር” የሚል አባባል የለውም። ይልቅስ ወታደር ወይም ፖሊስ ማለት እንደሆነ ነው መዝገበ ቃላቱ የገለጠው። አፍሪካ ውስጥ ለአውሮፓውያን ተስፋፊ ሃይሎች ያደረ ወታደር ማለት ነው። በመሆኑም ወታደሩ አጤ ዮሃንስና ጭፍራቸውም ጭምር ለእንግሊዛውያን ተስፋፊዎች በማደርና በመታዘዝ ሱዳን ድረስ ሰራዊታቸውን ለውጊያ ይልኩ ስለነበረ፡ በመዝገበ ቃላቱ ትርጉም መሰረት “አስካሪ” የሚለው ቃል ይመለከታቸዋል ማለት ነው። ኣይደለም እንዴ?

የመዝገበ ቃላቶች ትርጉሙ ይህን ነው
Askari
https://www.merriam-webster.com/dictionary/askari
1. a native soldier especially of eastern Africa in the service of a European power 2. a native police officer or guard of eastern Africa.

Askari
An askari or ascari (from Somali, Swahili, and Arabic عسكري, ʿaskarī, meaning 'soldier' or 'military', also 'police' in Somali) was a local soldier serving in the armies of the European colonial powers in Africa, particularly in the African Great Lakes, Northeast Africa and Central Africa. The word is used in this sense in English, as well as in German, Italian, Urdu, and Portuguese. In French, the word is used only in reference to native troops outside the French colonial empire. The designation is still in occasional use today to informally describe police, gendarmerie and security guards.[1] https://en.wikipedia.org/wiki/Askari


የናንተው Dechasa Abebe የምርምር ውጤትንም እዚህ https://www.ajol.info/index.php/ejossah ... iew/174229 ልታገኘው ትችላልህ ርእሱ እንዲህ ይላል Ethiopian and Eritrean Askaris in Libya (1911- 1932) ሰውዬው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ Center for African and Oriental Studies ረዳት ብሮፌሰር ናቸው። ጥሑፋቸው ላይ አንድ ሁለት ጥሑፎችን ጠቅሰውም የኢትዮጵያዉያን አስካሪ ጉዳይን እንዲህም አስኪደውታል

በ1903 ዓ.ም. ኢጣልያኖችና ቱርኮች ሊቢያ ላይ ሲዋጉ ተዋግቻለሁ፡፡ ብዙ አማሮችም እንደ እኔ ተቀጥረዉ መጥተዉ ይዋጉ ነበር፡፡ በዉጊያዉ ላይ ብዙ ጊዜ የቆየነዉ ሰዎች በ1905 ዓ.ም. ለዕረፍት ወደ አስመራ ተመለስን፡፡ በዚያን ጊዜ በአስመራ የነበሩት የኢትዮጵያ ቆንስል ልጅ ወሰኔ ዛማኔሌ ይባሊሉ፡፡ እኛን አማሮቹን ኑ ወደ አገራችሁ ግቡ ልጅ ኢያሱ ደመወዝ እየሰጡ በወታደርነት ያኖሯችኋል እያለ አባበለን፡፡ ከእኛ ከአማሮቹ ዉስጥ ምክራቸዉን ስለተቀበልነዉ ከአስመራ ወጥተን ወደ ደሴ አለፍን፡፡ ….. አለቃችን አቃ ገብሩ ናቸዉ፡፡ እሳቸዉን መሪ አድረገን ከአስመራ የወጣነዉ አራት መቶ ዓሥራ ሁለት ሰዎች ነን፡፡ (Merse Hazen, W. K. 1999 EC. የኃያኛዉ ክፍለ ዘመን መባቻ, The Dawn of the Twentieth Century. Addis Ababa. : 118)

እርስዎ ራስዎ ጎጃምን መልካም አድርጌ እገዛለሁ ይላሉ፤ ነገር ግን የጣልያን መንግስት ወዳጅዎ ስለሆነ ትሪፖሊ ሔደዉ ስንቱ ጎጃሞች እንደሞቱና ስንቱ አካላታቸዉን እንደተቆረጡ፣ ስንቱስ በጦርነቱ እንደሚያገለግሉት ቆይቶ ዝርዝራቸዉን ቢጠይቁት በደስታ ይሰጥዎታል፡፡ በከንቱ ትሪፖሊ እየሔደ ያለቀዉን የጎጃም ሕዝብ ቁጥር ሲያዉቁት በደስታ አለመኖሩንና ለጠላቱ መንግስት ሲያገለግል በብዙ ሺህ የሚቆጠር ጎጃሜ መሞቱን ሊረዱት ይችላሉ፡፡ (Tesfa Mikael, T. 2006 EC. ሀገሬ የህይወቴ ጥሪ, My Country: the Call of my life. Addis Ababa.: 23)


ለእንግሊዝ ካደሩ ኢትዮጵያዉያን መካከል “አስካሪውን” አጤ ዮሃንስን ከጠቀስን ዘንዳ በቀጣይ ለጣልያን ካደሩ ኢትዮጵያዉያን አስካሪዎች መካከል፡ ኢትዮጵያዊው ይትባርክ ግደይ በመጸሐፉ ያሰፈራቸውን ጠቀስ ጠቀስ እናደርጋለን፡ ምን ያህል “ደመወዝ” እንደነበራቸውም ጭምር መሆኑ ነው። ያኔ የግጥማችን ይዘት ለአንባቢ ፍንትዉ ብሎ ይታያል።
Axumezana wrote:
11 Feb 2026, 03:18
መለከት Tigrayans or other Ethiopians voluntarily recruited by Italy( for money) , if there were any, are called mercenaries. The term ascari applies to the colonized slave Eritreans under colony of Eritrea, forced or brain washed to serve in the Italian army. So many ascaries died in Libya. I believe you are enlightened enough to differentiate between ascari and mercenary.

Post Reply