Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 16601
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

እንደ ትግራይ ሶዶ ስልጤ ወይንም ኦሮምያ በጀት ከፌደሬሉ መንግስት ቢከለከልስ ልቆሶው ምን ያህል ይሆን ነበር?

Post by Misraq » Today, 05:17

በነገራችን ላይ ኦህዴድ/ኦነግ ትግራይን እንደ guinea pig መሞከርያ የሚያደርገው ነገር በሙሉ ቀጣዩ ለአማራም እንደሚሆን ግልፅ ነው።

በዚህ ፋሽስት መዳፍ የወደቀው ተጎጂው ማህበረሰብ ኢትዬጵያ አለች ብሎ ማሰቡ በጣም ጅል ያስብለዋል።