ደበላ ና ደባል አንድ አይመስሉኝም፣ ዱባላም እንደዚያዉ።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12882
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ደበላ ና ደባል አንድ አይመስሉኝም፣ ዱባላም እንደዚያዉ።
ደበላ ና ደባል አንድ አይመስሉኝም፣ ዱባላም እንደዚያዉ።
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
Why do you have inferiority complex and jump to Amhara?DefendTheTruth wrote: ↑28 Jul 2025, 18:09ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ደበላ ና ደባል አንድ አይመስሉኝም፣ ዱባላም እንደዚያዉ።
Your brother, Huresa/horus, DDT II last time told you ደበላ is a Gurage name. In Gurage there is a name "ደበልየ" from words ደበለ/ደፐረ:: In Amharic there is ደባል which sounds similar. Means these words are of semitic root. ኬኛ ከሆነ ምን እናደርጋለን:: ካልሆነ ወረሞ ሲዳቀል የስረቀው ቃል እንጂ የራሱ ቃል አይደለም
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
Odie wrote: ↑28 Jul 2025, 19:17ካልሆነ ወረሞ ሲዳቀል የስረቀው ቃል እንጂ የራሱ ቃል አይደለምDefendTheTruth wrote: ↑28 Jul 2025, 18:09ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ደበላ ና ደባል አንድ አይመስሉኝም፣ ዱባላም እንደዚያዉ።
Awesome!
Be mindful that Oromos are our closest neighbor and deserve to lead Ethiopia
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ዲዲቲ/ናጋቱማ፣DefendTheTruth wrote: ↑28 Jul 2025, 18:09ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ደበላ ና ደባል አንድ አይመስሉኝም፣ ዱባላም እንደዚያዉ።
ደበል ተራራ በፍጹም ከደበላ ጋር አይገናኝም ። ደባል የሚለው አማርኛና ጉራጌኛ ቃል እንደ ወረደ ደበላ ማለት ነው ። አብረው የተደበሉ ሰዎች ናቸው ደባሉች ። ለነገሩ አንተ የበቾ (የቸቦ) ወይም እዚያው የሰፈራችን ኦሮሞኛ ተናጋሪ ጉራጌ ነህ!!! ድበል ጨምር ፣ ድገም የሚሉት ክስታኔዎች ብቻ ናቸው ። ድበልሊ ጨምርልኝ ማለት ነው። መድብል አማርኛ ሲሆን ወድብል ክስታኔኛ ነው ።
ደበል ተራራ ከአረብኛው ጀበል የወረደ እንጂ ኦሮሞኛ ቃል አይደለም ። ጀበል ( ገበል፣ ደበል) ተራራ ማለት ነው ። ማለትም ከዳገትና ቅበት የላቀ ተራራ (ገገራ) ነው ። ቅበት ወይም ዳገት (ሂል) ማለት ነው ። ስለዚህ ደበል የሚለው ቃል እንደ ወረደ ተራራ ማለት ነው ። የሴም ቃል ነው ።
በነገራችን ላይ ላንጋኖ ፣ ነጌሌ ፣ ገናሌ፣ ሸበሌ፣ ሻላ የሚባሉት ስሞች በሙሉ የሴም ቃላት ናቸው !!!!
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
Dama wrote: ↑28 Jul 2025, 20:39Odie wrote: ↑28 Jul 2025, 19:17ካልሆነ ወረሞ ሲዳቀል የስረቀው ቃል እንጂ የራሱ ቃል አይደለምDefendTheTruth wrote: ↑28 Jul 2025, 18:09ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ደበላ ና ደባል አንድ አይመስሉኝም፣ ዱባላም እንደዚያዉ።
Awesome!
Be mindful that Oromos are our closest neighbor and deserve to lead Ethiopia
I have no problem with civilized Oromos who respect others and demand respect. I, studied, lived and worked with them. My problem is with the savages, Kenga sayers, gudifecha lovers, ethnofascists who want to own everything because their count number is bigger. To be respected they have to stop the savagery, killing monks, babies, mothers, pregnant ladies the old, burning villages, massacring and attacking the weak. They should make their politic inclusive and cut their "me..me" cry. If not, they will be the losers.
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
መድበለ ቃላት በአማርኛ ምን ማለት ነው ወንድማችን በቀለ ሁሬሳ።
መድበለ ካድሬስ?
መድበለ ካድሬስ?
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
Brother Odie, I was hoping Bekele Huressa to answer my question but I guess he won't
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ መች ሰውና እንሰሳ፣ አብርሆተ አይምሮና እብነ ጉነን ፣ ያገር አቢና ተላላኪ፣ አርበኛና ባንዳን መች መድበል ያቅበትና!!! ያገሬ ሰው ፍሬፈርስ ፈረንጁ ደሞ ሆርስሺት እንዲሉህ

Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ድበላ የሚባለው ቃልና ጽንሰ ሃሳብ በዚህ ዘመን ብዙ የተሳሳቱ አጠቃቀም ላይ ውሏል ። ለምሳሌ የግጥም ወይም የመጣጥፎች ስብስብ ለማለት የእከሌ ግጥሞች መድብል ይባላል። ይህ ለመግባቢያ ሆነ እንጂ በመሰረቱ ስሁት ነው ። አንድን ነገር መድበል ያንን ወይም ተመሳሳይ ነገር እንደ ገና ማድረግ ነው ። መልከ ማሪያም ስንደግም ድርሳኑ አይለወጥም ፣ ተግባሩ (ንባቡ) ነው እንደ ገና የሚደገም። ስለዚህ የተለያዩ ነገሮች አብረው ሲሰበሰቡ መድብል አይደሉም ።
መድብለ ቃላት የተሳሳተ አጠቃቀም ነው ። የልዩ ልዩ ቃላት ስብስብ መዝገበ ቃላት እንጂ መድብለ ቃላት አይደሉም፤ አንዱን ቃል ደጋግመን ደጋግመን መዘገብ ስላልሆነ ። ዲክሽነሪ ወይም ዲክሽን አንድን ቃል ከሌላ ቃል መለየት እንጂ አንዱን ቃል መደጋገም ወይም ሁለት ቃላት አብሮ ማዳበል ስለአልሆነ ። ፣
እንኳንስ መድብለ ቃላት ድብልቅ ፣ ማደባለቅ፣ ድብልቅልቅ፣ ደባልቄ ወዘተ ወዘተ የሚባሉት ቃላት ሁሉ ባጠቃቀማቸው ተለመዱ እንጂ በስዋስዋቸው የተሳሳቱ ናቸው ። የተለያዩ ነገሮችን ማደባለቅ አንድ ነገር ደጋግሞ ፣ መጨመር ፣ ማከል ፣ አይደለም ። ለምሳሌ መደመር ማለትም በአንድ ነገር ላይ ሌላ መጨመር በድበል ነው ፣ ግን ማደባለቅ አይደለም
የሆነው ሆኖ ደበላ ግዕዝ አይደለም ለሚለው ዲዲቲ ስለ መድበልና ማደባለቅ ልዩነት ብዙም ግድ የሚሰጠው አይመስለኝም!
መድብለ ቃላት የተሳሳተ አጠቃቀም ነው ። የልዩ ልዩ ቃላት ስብስብ መዝገበ ቃላት እንጂ መድብለ ቃላት አይደሉም፤ አንዱን ቃል ደጋግመን ደጋግመን መዘገብ ስላልሆነ ። ዲክሽነሪ ወይም ዲክሽን አንድን ቃል ከሌላ ቃል መለየት እንጂ አንዱን ቃል መደጋገም ወይም ሁለት ቃላት አብሮ ማዳበል ስለአልሆነ ። ፣
እንኳንስ መድብለ ቃላት ድብልቅ ፣ ማደባለቅ፣ ድብልቅልቅ፣ ደባልቄ ወዘተ ወዘተ የሚባሉት ቃላት ሁሉ ባጠቃቀማቸው ተለመዱ እንጂ በስዋስዋቸው የተሳሳቱ ናቸው ። የተለያዩ ነገሮችን ማደባለቅ አንድ ነገር ደጋግሞ ፣ መጨመር ፣ ማከል ፣ አይደለም ። ለምሳሌ መደመር ማለትም በአንድ ነገር ላይ ሌላ መጨመር በድበል ነው ፣ ግን ማደባለቅ አይደለም
የሆነው ሆኖ ደበላ ግዕዝ አይደለም ለሚለው ዲዲቲ ስለ መድበልና ማደባለቅ ልዩነት ብዙም ግድ የሚሰጠው አይመስለኝም!
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
ደበለ የሚለው ቃል ደብል መለኪያ አረቂ ወይ ዊስኪ የሚቀመቅሙ ጣጤዎች ሌላ ትርጉም ሊሰጡት ይችላሉ! የግዕዝ መዝገበ ቃላቶቻችን ግን ወደ ትግርኛችን እንዲህ ይተረጉሙታል።
ደበለ = አከበ፡ ኣኻኸበ፡ ጸንበረ፡ ሰብሰበ፡ ተብሎ ተተርጉሟል
መድብል = ኣኼባ፡ ጉባኤ፡ ባይቶ፡ ጥርናፈ፡ ስብሰባ፡ ማኅበር፡ ጕጅለ ተብሎም ተተርጉሟል።
ደብር = እምባ ፡ ከረን፡ ጎቦ፡ ጠረር፡ ኵርባ ወዘተ ተብሎ አንዱ ትርጉሙ ተራራንና ኮረብታንም እንደሚያጠቃልል ይገለጻል። ይመቻችሁ!
ደበለ = አከበ፡ ኣኻኸበ፡ ጸንበረ፡ ሰብሰበ፡ ተብሎ ተተርጉሟል
መድብል = ኣኼባ፡ ጉባኤ፡ ባይቶ፡ ጥርናፈ፡ ስብሰባ፡ ማኅበር፡ ጕጅለ ተብሎም ተተርጉሟል።
ደብር = እምባ ፡ ከረን፡ ጎቦ፡ ጠረር፡ ኵርባ ወዘተ ተብሎ አንዱ ትርጉሙ ተራራንና ኮረብታንም እንደሚያጠቃልል ይገለጻል። ይመቻችሁ!
Horus wrote: ↑28 Jul 2025, 20:43.....
ድበል ጨምር ፣ ድገም የሚሉት ክስታኔዎች ብቻ ናቸው ። ድበልሊ ጨምርልኝ ማለት ነው። መድብል አማርኛ ሲሆን ወድብል ክስታኔኛ ነው ።
ደበል ተራራ ከአረብኛው ጀበል የወረደ እንጂ ኦሮሞኛ ቃል አይደለም ። ጀበል ( ገበል፣ ደበል) ተራራ ማለት ነው ። ማለትም ከዳገትና ቅበት የላቀ ተራራ (ገገራ) ነው ። ቅበት ወይም ዳገት (ሂል) ማለት ነው ። ስለዚህ ደበል የሚለው ቃል እንደ ወረደ ተራራ ማለት ነው ። የሴም ቃል ነው ።
በነገራችን ላይ ላንጋኖ ፣ ነጌሌ ፣ ገናሌ፣ ሸበሌ፣ ሻላ የሚባሉት ስሞች በሙሉ የሴም ቃላት ናቸው !!!!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12882
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
በርግጥ ደበለ ና ደብል የምለዉ የእንግሊዚኛዉ ቃል ተመሳሳ ትርጉም አላቸዉ፣ ሁለቱም የነጠላ ተቃራኒ ነዉ፣ ነጠላ መላት አንድ ማለት ነዉ፣ ደብል ማለት ደግም ሁለት ማለት ነዉ፣ እንደምናዉቃዉ። ደበላ ም በአፋን ኦሮሞ ልክ እንደዚሁ ከነጠላ የወጣ ማለት ነዉ፣ ዳግሞሽ እንደምባለዉ የአማርኛ ቃል።
Meleket wrote: ↑29 Jul 2025, 06:55ደበለ የሚለው ቃል ደብል መለኪያ አረቂ ወይ ዊስኪ የሚቀመቅሙ ጣጤዎች ሌላ ትርጉም ሊሰጡት ይችላሉ! የግዕዝ መዝገበ ቃላቶቻችን ግን ወደ ትግርኛችን እንዲህ ይተረጉሙታል።
ደበለ = አከበ፡ ኣኻኸበ፡ ጸንበረ፡ ሰብሰበ፡ ተብሎ ተተርጉሟል
መድብል = ኣኼባ፡ ጉባኤ፡ ባይቶ፡ ጥርናፈ፡ ስብሰባ፡ ማኅበር፡ ጕጅለ ተብሎም ተተርጉሟል።
ደብር = እምባ ፡ ከረን፡ ጎቦ፡ ጠረር፡ ኵርባ ወዘተ ተብሎ አንዱ ትርጉሙ ተራራንና ኮረብታንም እንደሚያጠቃልል ይገለጻል። ይመቻችሁ!
Horus wrote: ↑28 Jul 2025, 20:43.....
ድበል ጨምር ፣ ድገም የሚሉት ክስታኔዎች ብቻ ናቸው ። ድበልሊ ጨምርልኝ ማለት ነው። መድብል አማርኛ ሲሆን ወድብል ክስታኔኛ ነው ።
ደበል ተራራ ከአረብኛው ጀበል የወረደ እንጂ ኦሮሞኛ ቃል አይደለም ። ጀበል ( ገበል፣ ደበል) ተራራ ማለት ነው ። ማለትም ከዳገትና ቅበት የላቀ ተራራ (ገገራ) ነው ። ቅበት ወይም ዳገት (ሂል) ማለት ነው ። ስለዚህ ደበል የሚለው ቃል እንደ ወረደ ተራራ ማለት ነው ። የሴም ቃል ነው ።
በነገራችን ላይ ላንጋኖ ፣ ነጌሌ ፣ ገናሌ፣ ሸበሌ፣ ሻላ የሚባሉት ስሞች በሙሉ የሴም ቃላት ናቸው !!!!
Re: ደበላ የኦሮሚኛ ቃል አይደልም፣ የአማረ እንጂ ተብለንም ነበር፤ ደበል ስ? ድገም ለማለት ነዉ በአፋን ኦሮሞ።
መለከት፣
አው የቡና ቤት አሳላፊዎች ዊስኪ ወይም ኮኛክ ስታዝ 'ነጠላ ነው ወይስ ዱብል' ብለው ይጠይቁ ነበር ። ዱብል ካልክ የጠርሙሷ ጡጦ ሁለት ግዜ ትሸናለች!!
እንደ እኔ እምነት 'ደብር' ስረ ቃሉ ድበል (ድገም) የሚለው ሳይሆን ሌላ ነው ። ደብር ስረ ትርጉሙ 'መቀመጫ' መንበር፣ መደብር፣ መኖሪያ፣ ሰፈር፣ መደበሪያ ፣ ልክ እንደ ገዳምና ዳሞት በአጠቃቀምና በልማድ ተራራ ላይ በተደበሩት ሰፈሮችና ገዳሞች ሳቢያ ደብር መኖሪያ ሰፈርና ደብር ጀበል ተራራ የተያያዙ ነው የሚመስለው እንጂ መድበል ትርጉሙ ፍጹም ከተራራ የራቀ ነው። እርግጥ መድብል መሰብሰብ የሚል ትርጉም ተሰጥቶታል በዘልማድ።
ደብል ፣ ደበል ወይም ድበል በትክክልም ከላቲኑ double ጋር አንድ ነው ። ስለዚህ ጉዳይ ብዙ ግዜ እዚህ ፎረም ላይ ጽፌበታለሁ ። ይህም የሆነው ከ1500 ጀምሮ የላቲንና ግዕዝ መዝገበ ቃላት ተሰርቶ እጅግ ብዙ ፕሮቶ ኢንዶ አውሮፓ ስረ ቃላት እና የኛ ግዕዝ ተመሳይ ኢቲሞሎጂ ይጋራሉ። እኩል ማለትና ኢኳል አንድ ናቸው። ወረብ ማለትና ኦርቢት አንድ ናቸው ። በኔ ግምት ስከ 20% ይደርሳል። አንድ ቀን ሰው ሰራሽ ክህሎት AI በትክክል ይመልሰዋል።
ለምሳሌ ጉብታ ፣ጎባ ፣ ጉብ ያለ ቦታ ማለት ነው ። እኛ ቅበት የምንለው ማለት ነው ። ባሌ ጎባ እንደ ሚባለው ። በኔ ግምት ጥንት የሰፈርና ያገር ስብሰባዎች እዚያ ጉብታ ላይ ይደረግ ስለነበር ነው ጉባኤ የሚለው የስብሰባ ቃል የመጣው እንጂ ጉብታ ከመድብል ጋር በኢቴማ ስለተያያዙ አይደለም።
አው የቡና ቤት አሳላፊዎች ዊስኪ ወይም ኮኛክ ስታዝ 'ነጠላ ነው ወይስ ዱብል' ብለው ይጠይቁ ነበር ። ዱብል ካልክ የጠርሙሷ ጡጦ ሁለት ግዜ ትሸናለች!!
እንደ እኔ እምነት 'ደብር' ስረ ቃሉ ድበል (ድገም) የሚለው ሳይሆን ሌላ ነው ። ደብር ስረ ትርጉሙ 'መቀመጫ' መንበር፣ መደብር፣ መኖሪያ፣ ሰፈር፣ መደበሪያ ፣ ልክ እንደ ገዳምና ዳሞት በአጠቃቀምና በልማድ ተራራ ላይ በተደበሩት ሰፈሮችና ገዳሞች ሳቢያ ደብር መኖሪያ ሰፈርና ደብር ጀበል ተራራ የተያያዙ ነው የሚመስለው እንጂ መድበል ትርጉሙ ፍጹም ከተራራ የራቀ ነው። እርግጥ መድብል መሰብሰብ የሚል ትርጉም ተሰጥቶታል በዘልማድ።
ደብል ፣ ደበል ወይም ድበል በትክክልም ከላቲኑ double ጋር አንድ ነው ። ስለዚህ ጉዳይ ብዙ ግዜ እዚህ ፎረም ላይ ጽፌበታለሁ ። ይህም የሆነው ከ1500 ጀምሮ የላቲንና ግዕዝ መዝገበ ቃላት ተሰርቶ እጅግ ብዙ ፕሮቶ ኢንዶ አውሮፓ ስረ ቃላት እና የኛ ግዕዝ ተመሳይ ኢቲሞሎጂ ይጋራሉ። እኩል ማለትና ኢኳል አንድ ናቸው። ወረብ ማለትና ኦርቢት አንድ ናቸው ። በኔ ግምት ስከ 20% ይደርሳል። አንድ ቀን ሰው ሰራሽ ክህሎት AI በትክክል ይመልሰዋል።
ለምሳሌ ጉብታ ፣ጎባ ፣ ጉብ ያለ ቦታ ማለት ነው ። እኛ ቅበት የምንለው ማለት ነው ። ባሌ ጎባ እንደ ሚባለው ። በኔ ግምት ጥንት የሰፈርና ያገር ስብሰባዎች እዚያ ጉብታ ላይ ይደረግ ስለነበር ነው ጉባኤ የሚለው የስብሰባ ቃል የመጣው እንጂ ጉብታ ከመድብል ጋር በኢቴማ ስለተያያዙ አይደለም።