Responding to reports of the ongoing arbitrary detention of hundreds of people, including members of the academic community, in major towns across Ethiopia’s Amhara region since 28 September 2024, Amnesty International’s Regional Director for East and Southern Africa, Tigere Chagutah, said:
“The Ethiopian army and police’s ongoing campaign of arbitrary mass detentions in Amhara region is yet more evidence of the government’s total disregard for the rule of law. Eyewitnesses have stated that authorities came with a “list” and failed to obtain arrest and search warrants before detaining hundreds of civilians across the region. Those detained have largely not been brought before a court of law within 48 hours, as required by the country’s national laws and constitution.”
In recent months, Amnesty International has documented harassment, intimidation, and relentless attacks on journalists and human rights defenders by Ethiopian authorities, driving many into exile. This exodus of critical voices has severely diminished reporting and documentation of ongoing human rights violations, particularly in conflict-affected areas like the Amhara region.
These latest arbitrary arrests of academics and civil servants risk further eroding freedom of expression. Reports indicate that members of the academic community at federal universities in the Amhara region are among those arrested. Witnesses also told Amnesty International that some arrests were made late at night, including by members of the army.
https://www.amnesty.org/en/latest/news/ ... le-of-law/
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: Amnesty International: Mass arbitrary detentions in Amhara region deepen erosion of rule of law
በአማራ ክልል አራት ካምፖች “ለጅምላ ማሰሪያነት” መዋላቸውን አምነስቲ አስታወቀ
በአማራ ክልል ለአንድ ወር በዘለቀው “የዘፈቀደ እስር” የተያዙ “በሺዎች የሚቆጠሩ” ነዋሪዎች በዳንግላ፣ ኮምቦልቻ እና ሸዋ ሮቢት ከተሞች እንዲሁም በጭልጋ ወረዳ በሚገኙ ጊዜያዊ የእስር ካምፖች ውስጥ እንደሚገኙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።
አምነስቲ፤ “ኢትዮጵያ ለአገራዊ፣ ለአህጉራዊና ለዓለም አቀፋዊ የሰብአዊ መብት ግዴታዎች ግድ የለሽ ወደመሆን አዲስ ምዕራፍ ገብታለች” ሲል ወቅሷል።
ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም ይህንን ያለው ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ በአማራ ክልል እየተፈጸመ ያለውን “የዘፈቀደ እስር” በተመለከተ ትናንት ረቡዕ ጥቅምት 27፤ 2017 ዓ.ም. ለሁለተኛ ጊዜ ባወጣው መግለጫው ነው።
ተቋሙ፤ በክልሉ እየተፈጸመ ያለውን እስር እና የእስረኞች አያያዝ በተመለከተ ከእስር ካምፖች የወጡ ሰዎችን ጨምሮ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን አካላት እንዳነጋገረ በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል።
አምነስቲ፤ እስሩን አስመልክቶ ባደረገው ጥናት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በክልሉ የተለያዩ ቦታዎች በሚገኙ አራት የእስር ካምፖች ውስጥ እንደሚገኙ እንደደረሰበት አስታውቋል።
“አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባደረገው ጥናት፤ ግብረ ኃይሉ በመላው አማራ ክልል የሚገኙ አራት ጊዜያዊ የእስር ካምፖችን በሺዎች በሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰዎች መሙላቱን አረጋግጧል” ሲል በጥናቱ ደረሰበትን ገልጿል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/ce9gxlvyyzro
በአማራ ክልል ለአንድ ወር በዘለቀው “የዘፈቀደ እስር” የተያዙ “በሺዎች የሚቆጠሩ” ነዋሪዎች በዳንግላ፣ ኮምቦልቻ እና ሸዋ ሮቢት ከተሞች እንዲሁም በጭልጋ ወረዳ በሚገኙ ጊዜያዊ የእስር ካምፖች ውስጥ እንደሚገኙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።
አምነስቲ፤ “ኢትዮጵያ ለአገራዊ፣ ለአህጉራዊና ለዓለም አቀፋዊ የሰብአዊ መብት ግዴታዎች ግድ የለሽ ወደመሆን አዲስ ምዕራፍ ገብታለች” ሲል ወቅሷል።
ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም ይህንን ያለው ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ በአማራ ክልል እየተፈጸመ ያለውን “የዘፈቀደ እስር” በተመለከተ ትናንት ረቡዕ ጥቅምት 27፤ 2017 ዓ.ም. ለሁለተኛ ጊዜ ባወጣው መግለጫው ነው።
ተቋሙ፤ በክልሉ እየተፈጸመ ያለውን እስር እና የእስረኞች አያያዝ በተመለከተ ከእስር ካምፖች የወጡ ሰዎችን ጨምሮ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን አካላት እንዳነጋገረ በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል።
አምነስቲ፤ እስሩን አስመልክቶ ባደረገው ጥናት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በክልሉ የተለያዩ ቦታዎች በሚገኙ አራት የእስር ካምፖች ውስጥ እንደሚገኙ እንደደረሰበት አስታውቋል።
“አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባደረገው ጥናት፤ ግብረ ኃይሉ በመላው አማራ ክልል የሚገኙ አራት ጊዜያዊ የእስር ካምፖችን በሺዎች በሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰዎች መሙላቱን አረጋግጧል” ሲል በጥናቱ ደረሰበትን ገልጿል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/ce9gxlvyyzro
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: Amnesty International: Mass arbitrary detentions in Amhara region deepen erosion of rule of law
Ethiopia entered a new era of disregard for human rights : Amnesty International Reveals
Toronto – Amnesty International on Wednesday released a statement on the state of human rights situation the Amhara region of Ethiopia.
Its statement confirms earlier reports from Ethiopian news sources about pervasive and massive arrest in the Amhara region of Ethiopia that has bene going on for many weeks now.
“Amnesty International research has found that since 28 September 2024 the task force has filled four makeshift detention camps across the Amhara region with thousands of civilians,” Amnesty said.
Read the full content of the press release below.
https://borkena.com/2024/11/06/ethiopia ... l-reveals/
Toronto – Amnesty International on Wednesday released a statement on the state of human rights situation the Amhara region of Ethiopia.
Its statement confirms earlier reports from Ethiopian news sources about pervasive and massive arrest in the Amhara region of Ethiopia that has bene going on for many weeks now.
“Amnesty International research has found that since 28 September 2024 the task force has filled four makeshift detention camps across the Amhara region with thousands of civilians,” Amnesty said.
Read the full content of the press release below.
https://borkena.com/2024/11/06/ethiopia ... l-reveals/