Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Union

Re: ይሄ ያበደ ኦሮሙማ ውሻ ጎረቤቶቹን በሙሉ እየዞረ ነክሷል። Mogadishus are Outraged!

Post by Union » 03 Jan 2024, 01:47

ኦሮሙማው 500 ሺህ ኦሮሙማ በፋኖ አስቆርጭሞ፣ ማን ሶማሌ ሄዶ ሊዋጋለት ነው :lol:

Union

Re: ይሄ ያበደ ኦሮሙማ ውሻ ጎረቤቶቹን በሙሉ እየዞረ ነክሷል። Mogadishus are Outraged!

Post by Union » 03 Jan 2024, 02:20

የሰሞኑ የሱማሌ ላንድ ወሬ የትኩረት መቀየሪያ መንገድ መሆኑ ነው። ግን የፋኖን ግስጋሴ እና ትኩረት እንዴት መቀየር ይቻለዋል።

የወደብ ወሬ የፋኖን ግስጋሴ ሊያስቆም እንደማይችል ያውቃል።

ግን ነገሩ ወዲህ ይመስላል።

1. መሸነፋ ስለማይቀር አብይ የምስራቅ አፍሪካን መበጥበጥ ነው የፈለገው። ኦሮሙማ ሀገር ሲመሰርት እውቅና የሚሰጠው ለማግኘት ይሆናል።

2. በዚህ መሀል ከሱማሌጋ ጦርነት እንዲደረግ የሚፈልጉ ሀይሎች ለፋኖ ጦርነት መሳሪያ ይሰጡኛል ብሎ አስቧል

3. የሱማሌ ቀስ በቀስ ወደ አንድነት መምጣት ያሳሰባቸው ምእራባዊያ አብይን ግፋ እያሉት ሊሆን ይችላል። ዘረፋቸው ሊቋረጥ ስለሆነ። tebor nagy፣ win-win ነው ማለቱን ልብ ይለዋል

4. ምእራባዊያን በሰላም አስከባሪ ስም ወደ ሀገር ውስጥ ለመግባት እንዲችሉ የሚያደርግ ሁኔታ ለመፍጠር እና የፋኖን ግስጋሴ ማስቆም። ይህ የምእራባዊያን ፍላጎት ነው

5. የፋኖ ማሸነፍ ወንጀለኞች ላይ ያመጣው መጋለጥ እና የፋኖ የእርበኝነት እንቅስቃሴ በምስራቅ አፍሪካ እናም በአፍሪካ ላይ የሚያመጣውን የነፃነት እንድምታ ለምእራባዊያን ከፍተኛ ስጋት በመሆኑ፣ የአለም አቀፍ ህግን የሚፃረር ስራ ወደ መስራት ውስጥ አስገባቸው

6. የትግራይ ከፋኖ ጎን የመቆም እንቅስቃሴ የምስራቅ አፍሪካን የፓለቲካ አቅጣጫ ከቁጥጥራቸው ውጭ እያደረገው መሆኑ። ዳያስፓራ ትግሬዎች ሙሉ በሙሉ ወደ ፋኖ መዞራቸው ለምእራባዊያን ትልቅ ኪሳራ እያመጣ ነው

Union

Re: ይሄ ያበደ ኦሮሙማ ውሻ ጎረቤቶቹን በሙሉ እየዞረ ነክሷል። Mogadishus are Outraged!

Post by Union » 03 Jan 2024, 02:55

7. ፋኖ፣ የኤርትራ መንግስት፣ እና ትግራይ በአንድ የመቆም አዝማሚያ በሰፊው እየታየ በመሆኑ፣ ይህ አንድነት ደግሞ ምእራባዊያንን ያከስራል፣ እንኳን ምስራቅ አፍሪካን ቀርቶ አፍሪካን የሚያነቃንቅ ሁኔታን እንደሚፈጥር ሳይታለም የተፈታ መሆኑ።

ስለዚህ ይህን ሁሉ እንቅስቃሴ ለማስቆም፣ የምስራቅ አፍሪካ መበጥበጥ የምእራባዊያን ትልቁ አጀንዳ ነው። አሽከሩ አብይ ደግሞ yes sir እያለ ነው :lol:

Right
Member
Posts: 4765
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ይሄ ያበደ ኦሮሙማ ውሻ ጎረቤቶቹን በሙሉ እየዞረ ነክሷል። Mogadishus are Outraged!

Post by Right » 03 Jan 2024, 04:13

Union,
I have no idea why you are opposing this deal. Why you want Ethiopia to be landlocked. For all his incompetence and barbarism, this is the only good thing he did.
Ethiopians will not support him because of this deal but I believe despite all tragedies he pulled this one right.
Abiye has to go. Period. But the next administration will build on this deal.
One more thing, Kenya has a much more vigorous project on leasing access to the sea to Ethiopia.
Remember, Ethiopia will be home to 200 millions in about a decade.

Union

Re: ይሄ ያበደ ኦሮሙማ ውሻ ጎረቤቶቹን በሙሉ እየዞረ ነክሷል። Mogadishus are Outraged!

Post by Union » 03 Jan 2024, 13:53

Brother right,

It is not an Ethiopan character to take it forcefully from somalia. Somalia are not two countries. It is one county. They don't want to be splited. If you allow this to happen, tomorrow Ethiopia will be splited in pieces.

What goes around comes around.

At least wait till it becomes an official country.

What we need is to be focused on the resources on our hand that we already have. But we cant now, we are busy fighting. We have trillions of dollars of wealth! We do not need to steal from others and of cource abiy is not doing this to benifit us but from pure pressure from Fano, and to create outlet for oromuma country he is planning ro make. Keep that in mind.

I hate ሌባ! እና ሌብነት!!


Right wrote:
03 Jan 2024, 04:13
Union,
I have no idea why you are opposing this deal. Why you want Ethiopia to be landlocked. For all his incompetence and barbarism, this is the only good thing he did.
Ethiopians will not support him because of this deal but I believe despite all tragedies he pulled this one right.
Abiye has to go. Period. But the next administration will build on this deal.
One more thing, Kenya has a much more vigorous project on leasing access to the sea to Ethiopia.
Remember, Ethiopia will be home to 200 millions in about a decade.

Post Reply