Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23839
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

ኤርትራዊ የሚያሳይህ እና የማያሳይህ ነገሮች::

Post by Fed_Up » 23 Oct 2023, 23:18

የሚያሳይህ ወይም እንድታየው የሚፈቅድልህ

1- በአንተ ላይ ያለው እምነቱን
2- ፍቅሩን ወንድማዊነቱን
3- ያበላሃል.. ያለው ያካፍለሃል ቤቱ ያሳድርሃል ፈጽሞ ስለሚያምንህ የምትጎዳው አይመስለውም
4- ችግርህን እንደ ራሱ ችግር ወስዶ ያግዝሃል .. ይሞትልሃል.. ወይም ይሟሟትልሃል
5- ያአለውን ያካፍልሃል
6- ክፋ እንዳይደርስብህ ቢያስን ይመኝልሃል ቢገፋ ይዋደቅልሃል
7- እምነትህን ያከብራል .. ማንነትህን አይደፍርም
8- በደከምክ ግዜ ይሸከምሃል .. በወደቅ ጊዜ ያነሳሃል

ኤርትራዊ የማያሳይህ እና የሚጠላው

***በሃገር .. ምስት .. ልጆቹና .. እምነቱ ፈጽሞ አይደራደርም***
*** የራሱን አይሰጥም .. የስውን አይፍልግምም አይመኝምም***
1- ሲጠላህ እንዴት እንደምተውህ አይነግርህም .. ከሄደ አይመለስም
2- እንድትዋሸው አይፈቅድም .. ካወቀ ሳይነግርህ ፈጽሞ ይርቅሃል
3- ክህደት ፈጽሞ ይጠየፋል
4- መከዳት ይጠየፋል
5- ምን ያህል ቢያምንህና ቢወድህም ለጠላቴ ማጥቂያ መግደያውን .. ዝግጂነቱን .. ሃይል እና ጉልበቱን .. ሰማይ ቢደረስ .. ወርዶ ብከሰከስ ፈጽሞ ቢውድህም አይነግርህም አታገኘውም
6- ሰለ እናቱ ሚስት.. ልጆቹ እና መሬት መሞት ብርቅ አይደለም
7- የደፈረውን የካደውን ፈጽሞ አይለቅም....ግን አያሳይህም::
8- ኤርትራዊን የሚገጥመው እንጅ እሚያሽንፈው የለም

ማጠቃለያ

ለወዳጁ ማር እና ወተት .. ለጠላቱ እሳት እና እሬት


Facts!!!

ይህንን ባህሪ ከጎረቤቶቻችን ይልቅ ፈረንጆቹ እና አረቦቹ ጠንቅቀው ያውቃሉ

ይህ ባህሪ ለዘመናት ለትውልድ ከውጭ ሃይሎች ጋር ሲነሳ ሲወድቅ ያዳበረው ባህላዊ ኮዱ ነው::

::


ልመና ፈጽሞ ይጠየፋል.. ሰለዚህም ታታሪና ሰራተኛ ነው


i]ማጠቃለያ[/i]

ለወዳጁ ማር እና ወተት .. ለጠላቱ እሳት እና እሬት

eden
Senior Member
Posts: 10105
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 23 Oct 2023, 23:56

ፈንዳዳው፣ ያልከው ሁሉ እውነት ነው. ግን ሁሉም ማህበረሰብም እንደዛው ነው. እኛ ብቻ አይደለንም. ይህን ሳዋ ውስጥ ግራ የገባው ህግደፍ ያሰረፀብንን እኛ ለየት ያልን ነን የሚል ቱሪናፋ ግን ተው.

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23839
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re:

Post by Fed_Up » 24 Oct 2023, 00:03

eden wrote:
23 Oct 2023, 23:56
From the moment we enter this world, we, the Tigray people, are often taught to be self-serving and deceitful. It is a harsh reality that we must face. However, we can choose to rise above this mentality and strive to conduct ourselves with honesty and integrity.
ፈሶ

Who gives a sh!t!! "ተፈጥሮ ተመክሮ አያድነውም" ሲባል አልሰማህም? ድርባይ አጋመ

Horus
Senior Member+
Posts: 42666
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኤርትራዊ የሚያሳይህ እና የማያሳይህ ነገሮች::

Post by Horus » 24 Oct 2023, 00:07

Fed_Up,
ድንቅ ነው፣ ስለ ጉራጌ ቢሄቪየር የምትዘረዝር ነው የመሰለኝ!

"ልመና ፈጽሞ ይጠየፋል.. ሰለዚህም ታታሪና ሰራተኛ ነው" ብለሃል ።

ጉራጌ አባባል አለው፤ 'ባለነ ንበላው ባሌለነ ትኒላ' ይላል ። እሱም 'ካለን እንበላለን ከሌለን አንለምንም ' ማለት ነው ።

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10173
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ኤርትራዊ የሚያሳይህ እና የማያሳይህ ነገሮች::

Post by Digital Weyane » 24 Oct 2023, 00:35

በባህሪዬ ሁሌም እውነት ስለምናገር እና ስለምፅፍ ወያኔ ዎገኖቼ የኤርትራውያን ፀባይ ነው ያለህ እያሉ ይተቹኛል፣ ያወግዙኛል፣ ያጠቁኛል። :roll: :roll:

Post Reply