እንደሻማ እየቀለጠም ፣ ሰንደቁን ከፍ አድርጎ ‘መነሻዬ አማራ መድረሻዬ ኢትዮጵያ ነው’ የሚለው ፋኖ ብቻ ነው። ባንዳ ወያኔና ንፍጣም ኦነግ-ሸኔ በቅናት አይናቸው ደም ሲለብስ እንገነጠናለን ፣ ኢትዮጵያንም እናፈርሳለን እያሉ ጮኸው ሲያበቁ፣ ፍርፋሪ ብጤ ሲጣልላቸው ሃሳባችንን ቀይረናል የሚሉ የተረገሙ የእንግዴ ልጆች ናቸው።
በኢትዮጵያዊነት በደጉም በክፉውም ጊዜ ለማይደራደር ፅኑ ሰውና ህዝብ ትልቅ ክብር አለኝ። ከራሴ ጀምሮ ማለት ነው።