Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17790
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ፋኖና ኢትዮጵያ አንድ ጋ የቀለጡ ብረቶች ናቸው - በሰልፍና በመፈክር ብዛት ቢሆን ኖሮ ፣ እስካሁን ወያኔ ትግራይን ፣ ኦነግ ሸኔ ኦሮሞን አስገነጥለው ነበር!

Post by Selam/ » 09 Oct 2023, 09:12

እንደሻማ እየቀለጠም ፣ ሰንደቁን ከፍ አድርጎ ‘መነሻዬ አማራ መድረሻዬ ኢትዮጵያ ነው’ የሚለው ፋኖ ብቻ ነው። ባንዳ ወያኔና ንፍጣም ኦነግ-ሸኔ በቅናት አይናቸው ደም ሲለብስ እንገነጠናለን ፣ ኢትዮጵያንም እናፈርሳለን እያሉ ጮኸው ሲያበቁ፣ ፍርፋሪ ብጤ ሲጣልላቸው ሃሳባችንን ቀይረናል የሚሉ የተረገሙ የእንግዴ ልጆች ናቸው።

በኢትዮጵያዊነት በደጉም በክፉውም ጊዜ ለማይደራደር ፅኑ ሰውና ህዝብ ትልቅ ክብር አለኝ። ከራሴ ጀምሮ ማለት ነው።