.
.
.
ምንጃር በፋኖ እጅ መውደቋን ተከትሎ ከምንጃር አቅራብያ የሆኑት ናዝሬትና ደብረዘይት ላይ ውጥረት ነግሶዋል፥፥ ኦህዴድ ያለ የሌለ ከተሞቹን ለመከላከል ያለ የሌለ ሃይሉን እያስገባ ነው፥፥
Re: ሰበር - ውጥረት በናዝሬት እና ደብረዘይት ነግሶዋል፥፥ ሰአት እላፊ ታውጆዋል ንግድ ቤቶች ከምሽቱ አንድ ሰአት ጀምሮ እንዲዘጉ ተደርጓል
ምስራቅ፣
ይህኮ የማይቀረው መጪ ሪያሊቲ ነው ። ናዝሬት ያጼ ልብነድንግል አባታ ወይም አያት እንደ ሁለተኛ ቤተ ምንግስት የቆረቆሩት እነዝቋላ ኣቦ በተሰሩበት 1450ቹ አካባቢ ነው ። አንኮበር በጣም ብርድ ሲሆን ነገስታቱ የሚኖሩት ናዝሬት ነበር ።
ናዝሬት የተሰየመችው ዙሪያዋ ባሉት ተራሮች ሳቢያ ነው ፤ ናዝሬት የምሽግ፣ የዝብ ጥበቃ፣ መከላከያ ቦታ ማለት ነው። ከዚያ በፊት ናዝንዝሬትና ዙሪያው ከዝዋይ እስከ ከሰም ወንዝ ያለው ምስራቅ ሸዋ ፋጣጋር ወይም ፌጠጋር ይባል ነበር ። ትርጉሙም አለም ጤና (አገር ጤና) ይባል ነበር ።
ስለዚህ አለምንም ጥርጥር ፋኖ መሃል፣ ምስራቅና ምራብ ሸዋ ሲመጣ ናዝሬት ወደ ትክክለኛ ትሪኳ ተመለሳለች!
ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!
ይህኮ የማይቀረው መጪ ሪያሊቲ ነው ። ናዝሬት ያጼ ልብነድንግል አባታ ወይም አያት እንደ ሁለተኛ ቤተ ምንግስት የቆረቆሩት እነዝቋላ ኣቦ በተሰሩበት 1450ቹ አካባቢ ነው ። አንኮበር በጣም ብርድ ሲሆን ነገስታቱ የሚኖሩት ናዝሬት ነበር ።
ናዝሬት የተሰየመችው ዙሪያዋ ባሉት ተራሮች ሳቢያ ነው ፤ ናዝሬት የምሽግ፣ የዝብ ጥበቃ፣ መከላከያ ቦታ ማለት ነው። ከዚያ በፊት ናዝንዝሬትና ዙሪያው ከዝዋይ እስከ ከሰም ወንዝ ያለው ምስራቅ ሸዋ ፋጣጋር ወይም ፌጠጋር ይባል ነበር ። ትርጉሙም አለም ጤና (አገር ጤና) ይባል ነበር ።
ስለዚህ አለምንም ጥርጥር ፋኖ መሃል፣ ምስራቅና ምራብ ሸዋ ሲመጣ ናዝሬት ወደ ትክክለኛ ትሪኳ ተመለሳለች!
ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!