አንድ የጉራጌ ሊቅ ለኢትዮጵያ ስነጽሁፍ እያደረገ ያለው ነገር! ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ!
ተራኪ
Last edited by Horus on 26 Jul 2023, 15:23, edited 1 time in total.
Re: አንድ የጉራጌ ሊቅ ለኢትዮጵያ ስነጽሁፍ እያደረገ ያልው ነገር! ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ!
የዋሊያ መጻህፍት ባንክ እና ዋሊያ አሳታሚ መስራች ! ዛሬ እልፍ ደራሲያን ሳምንታዊ ዝግጅትና ክርክር የሊያወቡበት ዋሊያ ! እንዳለጌታ ባንድ ወቅት የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዚዳንት! አሁን አሜሪካ አገር ለሁለተኛ ዶክትሬት የሊትሬቸር ፖስት ግራጇኤት ከፍተኛ የአነጽሁፍ ምርምር እስኮላርሺ ላይ ያለ !!
Re: አንድ የጉራጌ ሊቅ ለኢትዮጵያ ስነጽሁፍ እያደረገ ያለው ነገር! ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ!
ከላይ እንዳልኩት በአሁን ሰዓት ዶ/ር እንዳለጌታ ያለው አሚሪካ ነው፤ የጀምረው የዋሊያ መጻህፍት ባንክና አሳታሚ ድርጅትና እና የደራሲያን እና ጠቢባን መድረክ እያበበ ነው ። ይህው የታንቱ ፕሮግራም!
Re: አንድ የጉራጌ ሊቅ ለኢትዮጵያ ስነጽሁፍ እያደረገ ያለው ነገር! ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ!
የዘመናችን የኢትዮጵያ ስነጽሁፍ፣ ፍልስፍናና ኢንተለክቿል ንቅናቄ መከታተል ወይም መማር የምትሹ ጠያቂ አንጎ ያላችሁ ሁሉ ይህ የዋሊያ መጻህፍት ተቁምና ፕሮግራሞች ከመጀሪያ ይዛችሁ ተከታተሉ ። ዛሬ ላይ ያስባሉ ይፈላሰፋሉ የሚባሉት የኢትዮጵያ አይምሮዎች የሚሰበሰቡት እዚህ ቤት ውስጥ ነው ! Mind is a terrible thing to waste! If you don't use it, you lose it! It is that simple!!!
Thank you Dr. Endalegeta Kebede!
https://www.youtube.com/@waliapublisher7940
Thank you Dr. Endalegeta Kebede!
https://www.youtube.com/@waliapublisher7940