Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ሰበር! የጎጎት ጉራጌ አንድነት ፓርቲ ሙሉ መግለጫ! አቢይ አሀመድ እጅህን ከጉራጌ አንሳ!!

Post by Horus » 25 Mar 2023, 01:50

አቢይ ግዜ ካለው 10 ግዜ ወልቂጤ ለመላለስ ይችላል ! ምንም አይፈይድም ! አቢይ ጉራጌን መናቅ ሲያቆም ያኔ ሰው ይሆናል!!!




Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሰበር! የጎጎት ጉራጌ አንድነት ፓርቲ ሙሉ መግለጫ! አቢይ አሀመድ እጅህን ከጉራጌ አንሳ!!

Post by Horus » 25 Mar 2023, 02:26

ከዛሬ ጀምሮ ማንኛውም ኢትዮጵያ ወዴት በሚሉት ቁልፍ የመሪነት ጥያቄዎች ላይ ጉራጌ የራሱ ሃሳብ ያለው ስለሆነ ጎጎት ፓርቲን ደውሉ !!! ጉራጌ አይጀምርም፤ ከጀመረ ሳይጨርስ አይመለስም ! በቃ !!!

ከዛሬ ጀምሮ ጉራጌ አይደለም በራሱ ጉዳይ በኢትዮፕያ ጉዳይ የራሱ የመሪነት ሃሳብ ይኖረዋል ! ሁሉም ስለሰለቸን ማለት ነው !

Post Reply