Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጉራጌ መረሮ!

Post by Horus » 21 Mar 2023, 21:27



ይህ እጅግ ግዜያዊ ነጠላ ዜማ ዛሬ የተለቀቀ ነው ! ጉራጌ መረሮ ማለት ጉራጌ ተቆጣ ማለት ነው ! አቢይ አህመድ የጉራጌ ሕዝብን ከፋፍሎ በግድ በክለስተር ጭፍልቆ ጉራጌ የተባለ ሕዝብና ካልቸር ሊያከስም በሚያሴርበትና በነገው ሃሙስ ከጉራጌ ባለሃብቶች ጋራ ሊዶልት በተዘጋጀበት ሰዓት ይህ ዜማ ከክስታኔ ጉራጌ (ከሶዶ ጉራጌ) ክልልን በመደገፍ መውጣቱ ደስ የሚያሰኝ ብቻ ሳይሆን መላ ጉራጌ በአንድ ድምጽ ክልልነት ብቻ እንደ ሚደግፍ መልክቱ እንዲደርሰው ይሁን!! ኤቦ ለታላቁ የጉራጌ ሕዝብ በጎጎት ቃል ኪዳን ለጸናው !!! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር! ጉራጌ አንድ ነው !!


Last edited by Horus on 21 Mar 2023, 21:59, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ መረሮ!

Post by Horus » 21 Mar 2023, 21:52

ጉራጌ አገር አቀፍ ፓርቲውን ጎጎት ፓርቲን ባቋቋመ እና አቢይ የፓርቲው መሪዎችን ገና ከስብሰባ ሲወጡ ባሰረ በሳምንቱ ጉራጌን ለመከፋፈል፣ ለማታለል፣ ለማስፈራራት ነው ለነገ ሃሙስ ስብሰባ የጠራው ! ስልጣን ላይ ከመጣ ጀምሮ ጉራጌን ሲታፍን፣ ሲያስር ሲግድል ከርሞ ዛሬ ለምን?

ጉራጌ ገና በከፍተኛ ደረጃ ይደራጃል! አንድ ይሆናል መብቱ እስከ ሚከበር ድረስ !

Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ መረሮ!

Post by Horus » 21 Mar 2023, 22:26


Post Reply